Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ጃፓን በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ ስምምነቱን በግብርና ሚኒስቴር የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ መለሰ መኮንን(ዶ/ር) እና የጃፓን ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ተወካይ…

የኦሮሚያ ክልል በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባው ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌና የኦሮሚያ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች በጅግጅጋ ከተማ የኦሮሚያ ክልል ያስገነባውን "ካህ" የተባለ የሁለተኛ ደረጃ ትምህር ቤት መርቀው ከፈቱ፡፡ የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድ ሙስጠፌ መሃመድ በዚሁ ወቅት÷ትምህርት ቤቱ ከፍተኛ የህዝብ ብዛት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስትን የሠላም አማራጭ ተቀብለው የተመለሱ ዜጎች የልማት እና የኢኮኖሚ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድርቅ አደጋው መንግስት የሰጠው ምላሽ ዜጎችን ከጉዳት መታደጉን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአንዳንድ አካባቢዎች በተከሰተው ድርቅ ልክ ስራ ባይሰራ በርካታ ዜጎች ይጎዱ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለቀረቡላቸው…

የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስ የተጀመሩ ምርትን የማሳደግ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ላይ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስ የተጀመሩ ምርትን የማሳደግ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በኢኮኖሚ ዙሪያ ለቀረቡላቸው…

ሸኔን በሚመለከት ባለፉት ሁለት ወራት ከ10 በላይ ንግግሮች ተደርገዋል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸኔን በሚመለከት ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ከ10 በላይ ንግግሮች ተደርገዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ቡድኑ አንድ የተሰባሰበ ኃይል ባለመሆኑ በሚደረጉ ንግግሮች የተለያዩ አካላት የተለያዩ ሃሳቦች ይዘው መቅረባቸው ጥረቶች…

“ሰላም እንደ ጦርነት ነው፤ ጀግንነት ይፈልጋል፤ ከጦርነት ያልተናነሰ ሥራ፣ ድካም ይጠይቃል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም ከእኛ ይቅር በሚል አብረን እንትጋ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ሰላምን በሚመለከት…