ከመጋቢት 2023 ጀምሮ 153 ሚሊየን የሚጠጋ ሰዎች ለረሃብ ሊጋለጡ እንደሚችሉ ተመለከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ መጋቢት 2023 ጀምሮ ከ58 ሀገራት እና ግዛቶች በ38ቱ 153 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች ለምግብ ዋስትና ችግር ሊጋለጡ እንደሚችሉ የምግብ ዋስትና መረጃ መረብ ዓመታዊ ሪፖርት አመላከተ፡፡
ሪፖርቱ እንዳመላከተው÷ ቡርኪና ፋሶ፣ ሄይቲ፣ ማሊ፣…