Fana: At a Speed of Life!

ሀሰተኛ የወራሽነት ሰነዶችን በማቅረብ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሊቀበሉ ሲሉ ተይዘዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የወራሽነት ሰነዶችን በማቅረብ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ሊቀበሉ ሲሉ ተይዘዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ የአታላይነት የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል። ተከሳሾቹ መቶ አለቃ አዲስ አልቱ እና ሌተናል ኮሎኔል ሰለሞን አጥናፉ የሚባሉ…

የወርቅ ግብይት ስርዓቱን ለማስተካከል እርምጃ እየተወሰደ ነው – አቶ ማሞ ምሕረቱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምሕረቱ በህገወጥ ንግድ እና በጸጥታ ችግር ምክንያት ከወርቅ ንግድ የሚገኘው ገቢ እየቀነሰ በመሆኑ የማስተካከያ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ተናገሩ። የወርቅ ዋጋን ጨምሮ መግዛት ከእርምጃዎቹ መካከል…

በትግራይ ኢንዱስትሪዎች ዳግም ወደ ስራ እንዲገቡ በቅንጅት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የኢንዳስትሪ ቢሮ ም/ኃላፊ መሃሪ ገብረ-ሚካኤል÷የሰላምስምምነቱን ተከትሎ ጉዳት…

የጀርመን መራሄ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለት የአፍሪካ ሀገራት ይፋዊ የስራ ጉብኝት የሚያደርጉት የጀርመን መራሄ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ አዲስ አበባ ገብተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ብርቱካን አያኖ መራሄ መንግስቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ አቀባበል…

የመቀሌ ወደብና ተርሚናል ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ወደብና ተርሚናል ወደ አገልግሎት የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት (ኢባትሎአድ)የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታወቀ፡፡ በነበረው የፀጥታ ችግር ተቋርጦ የቆየው የመቀሌ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት…

አጃይ ባንጋ አዲሱ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ አጃይ ባንጋን አዲሱ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል። ባንኩ በትውልደ ህንዳዊ በዜግነት ደግሞ አሜሪካዊውን የቀድሞ የፋይናንስ እና ኢንቨስትመት ባለሙያ በፕሬዚዳንትነት መምረጡን አስታውቋል። የዓለም ባንክ የቦርድ አመራር አባላት…

አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ በሚገኙ ኢትዮጵያውን እና ተመላሽ ስደተኞች ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ በሚገኙ ኢትዮጵያውን እና ተመላሽ ስደተኞች ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ። አምባሳደሩ ከጅቡቲ የሃገር ውስጥ ሚኒስትር ሰይድ ሃሰን ጋር ባደረጉት ውይይት፥ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ዙሪያ መምከራቸውን…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ያለንን  የውሃና የመሬት ሀብት በመጠቀም ኢኮኖሚውን ማነቃቃት አለብን አሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለንን የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት በአግባቡ በመጠቀም ክልላዊ ኢኮኖሚን ማነቃቃት ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ከልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ  (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የዘጠኝ ወራት የግብርና ሥራዎች…

የአውሮፓ ሃገራት መሪዎች ጉብኝት በኢትዮጵያ እና በሀገራቱ መካከል ያለው ግንኙነት ወደ መተባበር መምጣቱን ያመላክታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሃገራት መሪዎች በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት በኢትዮጵያ እና አውሮፓ መካከል ያለውን ግንኙነት ከመጠራጠር ወደ መተባበር መምጣቱን ያመላክታል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ…

አዲሱ የማዕድን አዋጅ የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን የሚያበረታታ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የወጣው የማዕድን አዋጅና በረቂቅ ደረጃ የሚገኘው ፖሊሲ ለዘርፉ ልማት የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን የሚያበረታታ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና በዘርፉ የሚስተዋሉ…