Fana: At a Speed of Life!

ከአንድ ግብር ከፋይ 70 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የገቢዎች ባለሙያ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ ሰነድ አቅርበሻል በሚል ከአንድ ግብር ከፋይ 70 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የገቢዎች ባለሙያ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በቂርቆስ ክ/ከተማ የአነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርጫፍ ጽ/ቤት የአወሳሰን ባለሙያ የሆነው…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በጉሙሩክ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በጉሙሩክ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የሀገራቱን ጉምሩክ አገልግሎት አሰጣጥ የተቀላጠፈና የዘመነ ለማድረግ በቅንጅት መስራት እንደሚያስችል ተጠቁሟል፡፡ ባለሥልጣናቱ ለ3…

በብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን  ስራዎች ዙሪያ ከዓለም አቀፍ  አጋር አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከዓለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በመድኩ የተሃድሶ ኮሚሽን ከሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፣  የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ በተመድ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ…

የዘንድሮ የሐጅ ተጓዦች 315 ሺህ ብር እንዲከፍሉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የሐጅ ተጓዦች 315 ሺህ ብር እንዲከፍሉ መተመኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ1444/2015 የሐጅ ጉዞን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ…

በባሕር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የውሃ ፕሮጀክት በግንቦት ወር አገልግሎት መስጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለው የውሃ ፕሮጀክት በቀጣዩ ግንቦት ወር ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የከተውን የውኃ አቅርቦት ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት እየተሰሩ ያሉ የ743 ሚሊየን ብር…

በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የምግብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማህበር በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ አድርጓል፡፡   በማህበሩ የሰሜን ሸዋ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዳምጠው እምሻው÷ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ…

ቱርክ እና ኢትዮጵያ አዲስ የንግድ አጋርነት መመሥረት የሚያስችላቸውን ጉባዔ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ እና በቱርክ መካከል የምጣኔ ሐብት፣ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብሮች ያጠናክራል የተባለለት የቢዝነስ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ከተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተውጣጡት የቱርክ የንግድ ልዑካን ከኢትዮጵያ የንግድ ማኅበረሰብ…

የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ የዳሰሳ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ የዳሰሳ ጥናት ይፋ ሆኗል። የዳሰሳ ጥናቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ አቡ…

አቶ ጌታቸው ረዳ  የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ኢፌዴሪ የፌዴሬሸን ምክር ቤት በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62 (9) እና በአዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀፅ…

ኢትዮጵያ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ከሚያስፈልጋት የ25 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ፋይናንስ ውስጥ በፈረንጆቹ 2019/2020 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ከሚያስፈልጋት 25 ነጥብ 2 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ፋይናንስ ውስጥ በፈረንጆቹ 2019/ 2020 1 ነጥብ 7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ብቻ ማግኘቷን በዘርፉ የተሠራ ጥናት አመላከተ። “ኤፍ.ኤስ.ዲ…