Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ልማት በይነ መንግስት(ኢጋድ) ሊቀመንበር ወርቅነህ ገበየሁ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሊቀመንበሩ በማህበራዊ ትስስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ከአንቶኒ ብሊንከን ጋር በድጋሚ በመገናኘታቸው…

ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በልማት እና የዴሞክራሲ ግንባታ ስራዎች እና መሰል ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በልማት እና የዴሞክራሲ ግንባታ ስራዎች እና መሰል ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የባህል እና ዋዛ ፌስቲቫል መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 6ኛው ክልል አቀፍ የባህል እና ዋዛ ፌስቲቫል በተለያዩ ዝግጅቶች መከበር ጀመረ። "ባህላችን ለአብሮነታችንና ለዘላቂ ሰላማችን" በሚል መሪ-ቃል መከበር የጀመረው ፌስቲቫሉ ፥ በባህላዊ ሁነቶች፣ በፓናል ውይይት፣…

55ኛው የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና ፕላን ሚኒስትሮች መደበኛ ስብስባ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 55ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና ፕላን ሚኒስትሮች መደበኛ ስብስባ በባለሙያዎች ደረጃ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ስብሰባው “የአፍሪካ መልሶ ማገገም እና ለውጥ በማፋጠን…

አሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላኔን በጦር ጄት መታብኛለች ስትል ሩሲያን ወነጀለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኔን (ድሮን) በጦር ጄት በመምታት በጥቁር ባህር እንዲከሰከስ አድርጋለች ስትል አሜሪካ ወነጀለች፡፡ ዋሺንግተን ኤስ ዩ-27 የተሰኘው የሩሲያ የጦር አውሮፕላን ለአየር ሃይል መረጃ፣ ክትትል እና አሰሳ አግልግሎት ሲውል…

የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ቀጣናዊ የፍልሰት ጉዳዮች የሚኒስትሮች ፎረም በስርዓተ-ፆታና ዳያስፖራ ተሳትፎ ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛው የምስራቅ አፍሪካ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ቀጣናዊ የፍልሰት ጉዳዮች የሚኒስትሮች ፎረም የቴክኒካል የሥራ ቡድን በስርዓተ-ፆታ እና ዳያስፖራ ተሳትፎ ላይ እየመከረ ነው፡፡ በምክክሩም ሀገራት በስርዓተ-ፆታ እና ዳያስፖራ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። የአሜሪካው የውጭ…

አንቶኒ ብሊንከን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ  ማምሻውን አዲስ አበባ ገቡ። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ  አቀባበል…

ባለፉት 5 ዓመታት ከ473 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ሥደተኞች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል – አይ ኦ ኤም

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ 2018 እስከ 2022 ባሉት ዓመታት ከ473 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ሥደተኞች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ዓለምአቀፉ የሥደተኞች ድርጅት አስታወቀ፡፡ ከኢትዮጵያ የሚነሱ ሥደተኞች አብዛኛውን ጊዜ መዳረሻቸው መካከለኛው ምሥራቅ ፣ አውሮፓ…

350 ሺህ ዶላር በማሸሽ የተጠረጠረው ነጋዴ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)350 ሺህ ዶላር በሕገ-ወጥ መንገድ አሽሽቷል ተብሎ የተጠረጠረው ነጋዴ ፍርድ ቤት ቀረበ። ነጋዴው ከተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ወደ ሀገር ውስጥ ይዤ የገባሁት ነው በሚል ሊያሸሽ ሲሞክር ነው ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ሥር የዋለው…