የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች እውቅና ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን ለማረጋጋት እና መልሶ ለማቋቋም አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች ዛሬ ሁለተኛ ዙር የእውቅና አሰጣጥ ስነ ስርዓት ተካሄደ።
በተለያዩ ማስተባበሪያ ቀጣናዎች የተጣለባቸውን ኃላፊነት ለተወጡ አመራሮች ነው እውቅናው የተሰጠው፡፡
በስነ…
አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ዘመን ተሻጋሪ ግንኙነት ታጠናክራለች- አንቶኒ ብሊንከን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ዘመን ተሻጋሪ ግንኙነት እንደምታጠናክር ተናገሩ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ያደረጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነው።…
አንቶኒ ብሊንከን የመጀመሪያውን የአሜሪካ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አሜሪካን ግቢ የሚገኘውን የመጀመሪያውን የአሜሪካ ኤምባሲ ቆንስላ ጽሕፈት ቤትን ጎበኙ።
አሜሪካን ግቢ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ አንፀው ይኖሩበት…
አሜሪካ ለኢትዮጵያ ከ331 ሚሊየን ዶላር በላይ የሰብአዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሥራ ጉብኝ አዲስ አበባ የሚገኙት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ለኢትዮጵያ ከ331 ሚሊየን ዶላር በላይ የሰብአዊ ድጋፍ ይፋ አደረጉ፡፡
አንቶኒ ብሊንከን እንዳስታወቁት ድጋፉ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ እና በአሜሪካ…
አፍሪካ በግብር ስወራ በየአመቱ ከ40 እስከ 60 ቢሊየን ዶላር እንደምታጣ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በግብር ስወራ ምክንያት በየአመቱ ከ40 እስከ 60 ቢሊየን ዶላር እንደምታጣ የአፍሪካ የኢኪኖሚ ኮሚሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ሃናን ሞርሲ ተናገሩ።
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የፋይናንስ፣…
የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሲያካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በፓርቲው የስድስት ወር አፈፃፀም ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ፡፡
በመድረኩ ላይ የፓርቲውን የውስጠ ዴሞክራሲ ባህል በማሳደግ በቀጣይ በበርካታ ጉዳዮች ላይ ትግል በማድረግ የታዩ ጥንካሬዎችን ይበልጥ…
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሸዋ ዞን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የለማውን የበጋ መስኖ ስንዴ ማሳ ጎበኙ፡፡
በምስራቅ ሸዋ ዞን 203ሺህ ሔክታር በበጋ መስኖ ስንዴ መሸፈኑን ኢዜአ ዘግቧል፡፡…
ለኢትዮጵያ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ያስፈልጋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ወቅታዊ ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት መምህር ዶክተር ሚርጊሳ ካባ እንደገለጹት÷ የማህበረሰብ ጤና ከእንስሳት፣…