የኢትዮጵያውያንን ሠላም፣ አንድነትና ልማት የማረጋገጥ ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና ትደግፋለች – የሀገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ሠላም፣ አንድነትና ልማት ለማረጋገጥ የሚያደርጓቸውን ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ሺየ ቢንግ ተናገሩ።
ሀገራት በሰብዓዊ መብት እና ዴሞክራሲ ሽፋን በሌሎች…