Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያውያንን ሠላም፣ አንድነትና ልማት የማረጋገጥ ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና ትደግፋለች – የሀገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ሠላም፣ አንድነትና ልማት ለማረጋገጥ የሚያደርጓቸውን ጥረቶች ቻይና ገለልተኛ ሆና እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ሺየ ቢንግ ተናገሩ። ሀገራት በሰብዓዊ መብት እና ዴሞክራሲ ሽፋን በሌሎች…

በኢትዮጵያና ሶማሊያ ህዝቦች መካከል ያለው ትብብር እያደገ ነው – የሶማሊያ ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ከሰላምና መረጋጋት ባለፈ በሌሎች ጉዳዮች ላይ ያለው ትብብር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሃሙድ ገለጹ፡፡ በሶማሊያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሙክታር መሀመድ…

በሲዳማ ክልል ከ84 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ዳዬ ከተማ ከ84 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ…

የክልሎችና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ም/ቤት አፈ-ጉባዔዎች ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎችና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች ጋምቤላ ከተማ ገብተዋል፡፡ አፈጉባኤዎቹ ጋምቤላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በሕገ-ወጥ የዶላር ዝውውርና በሌሎች ወንጀሎች የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በሕገ ወጥ የዶላር ዝውውርና በሌሎች ወንጀሎች የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ ግብረኃይሉ÷ መጋቢት 2 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው ኦፕሬሽን በሕገ ወጥ የዶላር…

የደቡብ ምዕራብ ክልል ለዞን አስተዳደሮች የተሽከርካሪ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ለዞን አስተዳደሮች የተሽከርካሪ ድጋፍ አደረገ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ለሥድስቱም ዞን አመራሮች እና ለቦንጋ ዳቦና ዱቄት ማምረቻ ፋብሪካ የተሽከርካሪዎቹን ቁልፍ…

በአዲስ አበባ ከያዝነው ወር ጀምሮ በመንግሥት መስሪያ ቤቶች የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ላይ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ በኤጀንሲው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዮሴፍ…

ለጅማ ዩኒቨርሲቲ 100 ሚሊየን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ማዕከል ለአንጀት ካንሰር ቀዶ ሕክምና አገልግሎት የሚውል 100 ሚሊየን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ። ድጋፉ የተገኘው ከቤልጂየሙ ጌንት ዩኒቨርሲቲ ዩ ዜድ ሆስፒታል መሆኑ ተመላክቷል፡፡ የሕክምና ቁሳቁሱ…

የዩክሬን የወጪ ዕህል ንግድ ሥምምነት መታደሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩክሬን በጥቁር ባሕር በኩል ዕህል እንድትነግድ የሚያስችለው ሥምምነት መታደሱን የሩሲያውን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ግሩሽኮ ተናገሩ፡፡ የወጪ ዕህል ንግድ ስምምነቱ ለቀጣይ ሦስት ወራት መታደሱንም ነው የገለጹት፡፡ አሌክሳንደር…