በመዲናዋ ከውጭ ሀገር ጎብኚዎች ብቻ 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኝቷል -ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በመዲናዋ በቱሪዝም ዘርፉ ከውጭ ሀገር ጎብኚዎች ብቻ 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባዔ ላይ ባቀረቡት…