Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ከውጭ ሀገር ጎብኚዎች ብቻ 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኝቷል -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በመዲናዋ በቱሪዝም ዘርፉ ከውጭ ሀገር ጎብኚዎች ብቻ 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባዔ ላይ ባቀረቡት…

የቦረና አባገዳዎች በዞኑ ለተከሰተው ድርቅ ከተማ አስተዳደሩ ላሳየው አጋርነት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና አባገዳዎች በዞኑ ለተከሰተው ድርቅ የአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር ላሳየው አጋርነት እና ድጋፍ በምክር ቤቱ ተገኝተው ምጋናቸውን አቅርበዋል:: አባገዳዎቹ የከተማ አስተዳደሩ በችግራቸው ወቅት ከጎናቸው በመቆም ያደረገው ድጋፍ ለተጎጂዎቹ…

የመከላከያ ሚኒስቴር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 220 ሚሊየን ብር ድጋፍ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 220 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ ሰራዊቱ የህዝብ ልጅ በመሆኑ የሀገርና ህዝብን ሰላምና ደህንነት…

ኢትዮጵያ ክትባቶችን እንድታመርት ከተለዩ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ክትባት እንዲያመርቱ ከተለዩ ሥድስት የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ተገለጸ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ከአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል ጋር በመተባበር የክትባት ማምረቻዎችን ለመገንባት ሥድስት የአፍሪካ ሀገራትን ለይቷል፡፡…

የማዳበሪያ ግዥ ላይ 21 ቢሊየን ብር ድጎማ ተደርጓል-ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015/16 የመኸር ወቅት የማዳበሪያ ግዥ ላይ 21 ቢሊየን ብር ድጎማ መደረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለተያዘው የመኸር ወቅት የማዳበሪያ ግብዓትን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት የግብርና…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬፕ ታውን ተጨማሪ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬፕ ታውን በሳምንት አራት ተጨማሪ በረራ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። ተጨማሪ በረራውን መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀምር ነው አየር መንገዱ የገለጸው፡፡ በደቡብ አፍሪካ ከኬፕ ታውን ውጪ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ፡፡ በጉባዔው የከተማ አስተዳደሩ  ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ  ወይዘሮ ቡዜና አልከድርን ጨምሮ፣  የምክር ቤት አባላት፣ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፓኪስታን ባለሃብቶች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፓኪስታን ባለሃብቶች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ። የመግባቢያ ሥምምነቱ የፋርማሲዩቲካልስ፣ የማሸጊያ ምርቶች ፋብሪካ እና የኢንዱስትሪ ፓርክ ማሳደግ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ያለመ መሆኑ ተገልጿል።…

በረዶ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ ከ450 ሚሊየን ብር ባለይ ግምት ያለው ሰብልና ንብረት አወደመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሠል እና አልብኮ ወረዳዎች የካቲት 30 ቀን 2015 ዓ.ም በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት ከ450 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ሰብልና ንብረት ወድሟል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ተጠሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ ክልሎች በማዕድን ዘርፍ ንግድ ላይ ከፍተኛ አሻጥር መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ  ክልሎች የማዕድን ዘርፍ ልማት ላይ የንግድ አሻጥር ከፍተኛ ችግር እየፈጠረ እንደሚገኝ ተገልጿል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማዕድን ቢሮ ኃላፊ አቶ ካሚል አህመድ ÷ ክልሉ ባለፈው ዓመት 2 ሺህ 300 ኪሎ ግራም ወርቅ…