Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም የፊታችን ሚያዚያ 21 ቀን ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም ከፊታችን ሚያዚያ 21 ቀን ጀምሮ እንደሚካሄድ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በሰጡት መግለጫ÷ፎረሙ ከተሞች ያላቸውን ልምድ የሚጋሩበት እና የልምድ ልውውጥ…

ለደቡብ ኮሪያ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማቅረብ ኢትዮጵያ ዋነኛ ተመራጭ ናት – አምባሳደር ካንግ ሲዎኪሂ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰለጠነ የሰው ኃይል ለደቡብ ኮሪያ የሥራ ገበያ ለማቅረብ ኢትዮጵያ ዋነኛ ተመራጭ መዳረሻቸው መሆኗን የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካንግ ሲዎኪሂ አስታወቁ፡፡ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካንግ…

የሸዋል ዒድ በሐረር መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ሕዝብ መገለጫ የሆነው የሸዋል ዒድ በዓል በሐረር ከተማ መከበር ጀምሯል። በበዓሉ አከባበር ላይ ÷ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ እንዲሁም የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ…

በሱዳን ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጎች አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጎች አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በካርቱም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሚገኝበት አካባቢ የውጊያ ቀጠና መሆኑ፣ በአካባቢው የመብራት አገልግሎት መቋረጡና የምግብ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮችና የባለስልጣናት ቡድን መቀሌ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮችና የባለስልጣናት ቡድን ወደ መቀሌ ገብቷል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ…

የነዳጅ ዕጥረት ያጋጠመ ለማስመሰል በሚሞክሩ ማደያዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል – ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ሆነ ብለው የነዳጅ ዕጥረት ያጋጠመ ለማስመሰል መሞከራቸውን በክትትል እንደደረሰበት ገለጸ፡፡ በሀገር ውስጥ በቂ የነዳጅ አቅርቦት መኖሩ እየታወቀ የነዳጅ ዕጥረት ይከሰታል የሚሉ አዋኪ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከጀርመኑ ዓለም አቀፍ ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚንስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከጀርመኑ ዓለም አቀፍ ድርጅት (ኬ ኤፍ ደብሊው)የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በድርጅቱ ድጋፍና የቅርብ ትትል የተከናወኑ ተግባራት እና የተደረጉ ድጋፎች ውጤታማ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንደምትሠራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን ዘመናት የተሻገረ የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንደምትሠራ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር…

በጋምቤላ ክልል ከተፈጸመ የንጹሃን ግድያ ጋር ተያይዞ በተጠረጠሩ የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነሮችና የልዩ ኃይል አዛዦች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሃን ግድያ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ የጋምቤላ ክልል የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነሮችና የልዩ ኃይል አዛዦች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ። ክስ መመስረቻ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛ ሣምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ፡፡ 9፡00 ላይ አርባምንጭ ከተማን የገጠመው ቅዱስ ጊዮርጊስ በእስማኤል ኦሮ አጉሮ ብቸኛ ጎል 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ…