Fana: At a Speed of Life!

የቦረና ዞንን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቦረና ዞንን የውሃ ችግር ለመቅረፍ በ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተለያዩ የውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በደቡብ ክልል ለአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት በቂ መጻሕፍት ማቅረብ አልተቻለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት እጥረት ምክንያት ለአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የሚያገለግሉ በቂ መጻሕፍት አሳትሞ ማቅረብ አለመቻሉን የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡ በወላይታ እና ጉራጌ ዞኖች የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መጻሕፍት ባለማግኘታቸው በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ባህርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የ16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የጣና ሞገዶቹ ከመመራት ተነስተው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተከታታይ ባስቆጠሯቸው ጎሎች…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርነትን ከኬንያ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርነትን ዛሬ ከኬንያ ተረከበች፡፡ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ በናይሮቢ የተካሄደ ሲሆን÷ ባለፈው ዓመት በአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የተከናወኑ ስራዎችን ገምግመዋል፡፡…

የአፍሪካ ሀገራት የተሻለ የሰራተኛ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የተሻለ የሰራተኛ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ሲል የተባበሩት መንግሥታት የሰራተኞች ድርጅት ገለጸ፡፡ የአፍሪካ ቀጣናዊ የሰራተኞች አስተዳደር ማዕከል 49ኛ ጉባኤ በአዲስ አበባ…

ተረፈ ምርቶችን መልሶ ጥቅም ላይ ማዋል የሚችል ፕሮጀክት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚወጡ ተረፈ ምርቶችን መልሶ ጥቅም ላይ ማዋል የሚችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱን ተግባራዊ ለማድረግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ታናቤ ሊሚትድ እና ሰንቴክኖ ከተሰኙ ሁለት የጃፓን…

የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በመከላከል ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተወጣ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል /ሮክ/ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከልና ለመዋጋት አይነተኛ ሚና እየተወጣ መሆኑን ኢንተር ፖል ገለጸ፡፡ የሮክ አባል የሆነችው ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ወንጀል ሰርተው የተሰወሩ…

የተለያዩ ሚኒስቴር መ/ቤቶች በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ115 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ115 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት እና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉን ያደረጉት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ የገቢዎች ሚኒስቴር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…