የቦረና ዞንን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቦረና ዞንን የውሃ ችግር ለመቅረፍ በ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተለያዩ የውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…