Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የሴቶችን ቀን አስመልክቶ ለሴት አባላቱ እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴት የሰራዊት አባላት የታየው ጀግንነት እና ቆራጥነት ወጣት ሴት የፖሊስ ኦፊሰሮችን ወደ ፌደራል ፖሊስ እንዲቀላቀሉ ጠንካራ ስራን ተግባራዊ እንድናደርግ ግንዛቤን ፈጥሯል ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…

የሴቶች ቀን በዓመት አንድ ቀን የሚታወስ ሳይሆን የ365 ቀናት ሥራ መሆን አለበት – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የ2015 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም “በመላው ሀገራችንና በውጭ ሀገር የምትገኙ የኢትዮጵያ ሴቶች እንኳን ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በደህና አደረሰን”…

66 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 66 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጅቡቲ በባቡር ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። ኤምባሲው ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እና የጅቡቲ መንግስት ጋር በመተባበር ነው ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…

በሴት የሰራዊት አባላት የታየው ጀግንነት ወጣት ሴት የፖሊስ ኦፊሰሮች ወደ ፌደራል ፖሊስ እንዲቀላቀሉ ግንዛቤ ፈጥሯል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴት የሰራዊት አባላት የታየው ጀግንነት እና ቆራጥነት ወጣት ሴት የፖሊስ ኦፊሰሮችን ወደ ፌደራል ፖሊስ እንዲቀላቀሉ ግንዛቤ ፈጥሯል ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዓለም አቀፍ…

የተለያዩ ሚኒስትሮች በቦረና የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስትሮች በቦረና ዞን የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም በመንግስት እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፣ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ፣ የሴቶችና ማህበራዊ…

የአፍሪካ ቀጠናዊ የሠራተኛ አስተዳደር ማዕከል ጉባዔ የአባል ሀገራቱ ሚኒስትሮች በተገኙበት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 49ኛው የአፍሪካ ቀጠናዊ የሠራተኛ አስተዳደር ማዕከል ጉባዔ የአባል ሀገራቱ ሚኒስትሮች በተገኙበት በአዲስ አበባ በይፋ ተከፍቷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ አሰግድ ጌታቸው÷የኢትዮጵያ መንግስት የሠራተኛ…

ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስተናገድ  ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አጋርነቷን አሳይታለች – ተመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎች ቢያጋጥሟትም ስደተኞችን በማስተናገድ ረገድ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አጋርነቷን አሳይታለች ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ተወካይ ማማዶ ዲያን ባልዲ ለአልጀዚራ…

የሩሲያ ኩባንያ ተወካዮች የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው የማምረት ፍላጎት ያላቸው የሩሲያ ኩባንያ ተወካዮች የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎበኙ፡፡ የሩሲያ ኩባንያ ተወካዮች ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራሮች ጋር የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን…

አቢሲኒያ ባንክ ለሴት ስራ ፈጣሪ ተወዳዳሪዎች ያለ መያዣና በአነስተኛ ወለድ ምጣኔ ብድር ማዘጋጀቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቢሲኒያ ባንክ የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ ለ50 ሴት ስራ ፈጣሪ ተወዳዳሪዎች ለእያንዳንዳቸው 500 ሺህ ብር ያለ መያዣ እና በአነስተኛ ወለድ ምጣኔ የብድር አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ ባንኩ የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ…

በኢትዮጵያ መንግስት እና በቼክ ሪፐብሊክ የሁለትዮሽ ትብብር ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት እና በቼክ ሪፐብሊክ መካከል የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም ግብርና እና የውሃ ዘርፍ ላይ ባተኮረ አዲስ የትብብር ማዕቀፍ ላይ ምክክር ተካሄደ። ውይይቱ የኢትዮጵያን ቀጣይ የልማት እቅድ እና የወደፊት እይታን እንዲሁም በቀጣይ…