Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከብሪታንያ እና ሰሜን አየርላንድ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ከብሪታንያ እና የሰሜን አየርላንድ አምባሳደር ዳረን ጆን ዌልች ጋር ተወያይተዋል፡፡   አቶ ደመቀ ብሪታንያ በኢትዮጵያ በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን በደቡብ ሱዳን የኢጋድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በደቡብ ሱዳን የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ኢስማኤል ዋይስ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ኢጋድ በቀጣናው…

በአዲስ አበባ በ217 አልሚዎች ላይ የማስተካከያ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በተጠናቀቀው ስድስት ወር በመዲናዋ በ217 አልሚዎች ላይ የተለያየ የማስተካከያ እርምጃ መወሰዱን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ገዛኸኝ ሚዴሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በኢትዮጵያ በዓመት 58 ሺህ ሰዎች በልብ ህመም ሕይወታቸው ያልፋል – ጥናት

አዲስ አበባበ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በዓመት 58 ሺህ ሰዎች በልብ ህመም ምክንያት ሕይወታቸው እንደሚያልፍ የጥናት ውጤት አመላክቷል፡፡ በዚህ ጥናት ውጤት መሰረት በየስምንት ደቂቃው የአንድ ሰው ሕይወት ያልፋል ማለት ነው፡፡ የዓለም የበሽታዎች ጫና ጥናት…

በሐረሪ ክልል የተማሪዎች ምገባ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።   የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ዐቢይ አበበ እንደገለፁት÷ ፕሮግራሙ በክልሉ በገጠርና ከተማ በሚገኙ 67…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግስ ኩባንያ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግስ ኩባንያ ሊቀመንበር ሼክ ፋይሰል ቢን ቃሲም አል ታኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሊሰማራ በሚችልባቸው…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነርለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሞርስላቭ ኮሴክ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም የሀገራቱን አጋርነት ለማጠናከር በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳች ላይ መምከራቸውን ከኮሚሽኑ…

በአዲስ አበባ ተጥሎ የነበረው የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎት እግድ ተነሳ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ተጥሎ የነበረው የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎት እግድ መነሳቱን የከተማዋ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ቀንአ ያደታ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷የመሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን…

ሀገር አቀፍ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በድሬዳዋ ከተማ በይፋ የተጀመረው የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም÷ በፈረንጆቹ እስከ 2029 ድረስ ለቀጣይ ሰባት ዓመታት የሚተገበር እንደሆነ…

በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ የኮሚሽኑ ሊቀ-መንበር ሙሳፋኪ ማሃማት ጥሪውን ያቀረቡት ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት መሆኑን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት “ዲጂታል…