በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ።
በአዲስ አበባ የአድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ…