Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ። በአዲስ አበባ የአድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ…

በጌዴኦ ዞን 28 ሺህ ሄክታር መሬት በአፈር አሲዳማነት መጠቃቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ከሚታረሰው 123 ሺህ ሄክታር መሬት ውስጥ  28 ሺህ ሄክታር መሬት በአፈር አሲዳማነት መጠቃቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡ የጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ ሃላፊ ዝናቡ ወልዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…

የሸገር ከተማ አስተዳደደር በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ አስተዳደደር በአዲስ ባዋቀራቸው ክፍለ ከተሞች በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ መሆኑን ገለጸ። የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት መዋቅር ያልነበራቸው አዳዲስ ሰባት ክፍለ…

ፍርድ ቤቶች የተገልጋዮችን እንግልት ለማስቀረት ወጥነት ያለው አሰራር መዘርጋት ይጠበቅባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቶች የተገልጋዮችን እንግልት ለማስቀረት ወጥነት ያለው አሰራር መዘርጋት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የህግ ባለሙያው አቶ ቡንካሾ ሃንጌ ተናግረዋል፡፡ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት ያቀረቡ የፍርድ ቤት ተገልጋዮች…

በኢትዮጵያ የተፈናቀሉ ህፃናትን ማቋቋሚያ ፕሮጄክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፣ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) እና አጋሮቹ በኢትዮጵያ በግጭት እና በተለያዩ ምክንያት የተፈናቀሉ ህፃናትን ማቋቋሚያ ፕሮጄክት ይፋ አድርገዋል፡፡ ፕሮጄክቱ በጋምቤላ፣ ኦሮሚያ እና…

በአማራ ክልል የአደጋ ስጋት እና የምግብ ዋስትና ችግር ስር እየሰደደ ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የአደጋ ስጋት እና የምግብ ዋስትና ችግር ስር እየሰደደ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በጀመረው የክልሉ ምክርቤት መደበኛ ጉባኤ የአስፈፃሚ አካላት የግማሽ በጀት አመት ሪፖርት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከደቡብ ኮሪያ ቹንቾን ከተማ ምክትል ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከደቡብ ኮሪያ ቹንቾን ከተማ ምክትል ከንቲባ ሊ ቻንግ ዎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት ውይይቱ ለ19 ዓመታት የዘለቀውን የአዲስ አበባ እና የቹንቾን…

5ኛው የተመድ አዳጊ ሀገራት ጉባኤ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የተባበሩት መንግሥታት አዳጊ ሀገራት ጉባኤ ከ "እምቅ አቅም ወደ ብልጽግና "በሚል መሪ ቃል በኳታር ዶሃ መካሄዱን ቀጥሏል፡፡ በየ10 ዓመቱ አንድ ጊዜ የሚካሄደው ይህ ጉባኤ 46ቱ አዳጊ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ሽግግር በሚያመጡባቸው የድርጊት…

የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሐረሪ ክልል ካቢኔ አባላት በቀጣይ 100 ቀናት ሊከናወኑ በታቀዱ ተግባራት ላይ ተወያይተዋል፡፡…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ይካሄዳል። በጉባኤው የክልሉ የ2015 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የተጠቃለለ…