በዳይመንድ ሊግ በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ሶስቱን ደረጃዎች ይዘው አጠናቀቁ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በሞሮኮ በተደረገ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ሴት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።
በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድሩን ከ1 እስከ 4 ደረጃዎችን በመያዝ አሸናፊ ሆነዋል።…