Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም በቅርቡ እንደሚጀመር ተገለጸ። የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር እና የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የክፍያ ስርአቱ የሚጀመርበት እና አጠቃላይ ሂደቱን በተመለከተ በጋራ…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ እና አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ እና የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን ኡር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን በኢትዮጵያ የጀርመን…

የማዕድን ሃብትን በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ለማዋል ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሠራ ነው-ኢ/ር ሃብታሙ ተገኝ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሃብትን በተገቢው መንገድ ለህዝብና ለሀገር ጥቅም ለማዋል ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የማዕድን ሚኒስትሩር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ ተናገሩ፡፡ ኢንጂነር ሃብታሙ፣ የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ ሚሊዮን ማቴዎስ እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ…

በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የተከናወኑ የ90 ቀን ሰው ተኮር ሥራዎች ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተከናወኑ የ90 ቀን ሰው ተኮር ሥራዎች ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ፡፡ የዳቦ ፋብሪካ፣ የምገባ ማዕከል፣ የከብት እርባታ ክላስተር ማዕከል፣ የዶሮ እርባታ ክላስተር ማዕከል፣ ሞዴል…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል አሰራሮችን ለማስፋትና ለማጠናከር የሚያስችለውን የመግባቢያ ሥምምነት ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ጋር መፈራረሙ ተገለጸ። ሥምምነቱን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖና እና የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከካዛኪስታን እና ከሰርቢያ የምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከካዛኪስታን እና ከሰርቢያ የምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ። በአዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ ሀገራት ንቅናቄ ጉባኤ እየተሳተፉ የሚገኙት…

በቦረና ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ 100 ተማሪዎች የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና አቅም ለሌላቸው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚገቡ 100 ተማሪዎች የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ። በድርቁ አስከፊ ችግር ውስጥ ሆነው ለከፍተኛ ትምህርት ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በአቅም ማነስ መቅረት የለባቸውም በሚል በአካባቢው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው። ውይይቱ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ለመገምገም ያለመ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።

የሰፈነውን ሠላም ተከትሎ ወደ መደበኛ ሥራችን ገብተናል – የትግራይ ክልል አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰፈነው አንፃራዊ ሠላም ወደ መደበኛ ሥራችን እንድንመለስ አድርጎናል ሲሉ በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ዞን የታኅታይ ቆራሮ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ፡፡ መንግሥት የግብርና ግብዓት እንዲያቀርብላቸውም አርሶ አደሮቹ ጠይቀዋል። የወረዳው ግብርና…

ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለኃብቶች ልዑክ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለኃብቶችን ያቀፈ የንግድ ልዑካን ቡድን ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ መሆኑን በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ገለጹ። በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን ወደ ኢትዮጵያ ስለሚመጣው…