Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የእርሻ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች የማስተላለፍ ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 420 የሚደርሱ የእርሻ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች የማስረከብ ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ እና የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴን ጨምሮ ሌሎች…

ቻይና “በጣም አስፈላጊ” በሆኑ የቴክኖሎጅ ግኝቶች በቀዳሚነት እየመራች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በደኅንነቱ ዘርፍ እያቆጠቆጡ በመጡ እና “በጣም አስፈላጊ” በሆኑ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ዓለማችንን እየመራች መሆኑ ተገለጸ፡፡ የአውስትራሊያ ስትራቴጂያዊ ፖሊሲ ኢኒስቲትዩት ይፋ ባደረገው ጥናት እንዳመላከተው አሁን ላይ 44 የሣይንስና ቴክኖሎጂ…

በ2035 ከግማሽ በላዩ የዓለም ህዝብ ከመጠን በላይ በሆነ ውፍረት ሊጠቃ እንደሚችል ሪፖርት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አስፈላጊው እርምጃ ካልተወሰደ በፈረንጆች 2035 ከግማሽ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከልክ በላይ በሆነ ውፍረት ሊጠቃ እንደሚችል የዓለም አቀፉ ከልክ በላይ ውፍረት ፌዴሬሽን ሪፖርት አመላከተ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ…

የመልካም አስተዳደርና ብልሹ አሰራር ችግሮችን ይቀርፋል የተባለ የጥቆማ መስጫ ሶፍትዌር ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካም አስተዳደርና የብልሹ አሰራር ችግሮችንይቀርፋል የተባለ የጥቆማ መስጫ ሶፍትዌር ማበልጸጉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታውቋል። በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረገው ሶፍትዌር÷ ዜጎች በየተቋማቱ አገልግሎት ለማግኘት ሄደው ለብልሹ…

ቻይና እና ህንድ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ህንድ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አስታውቀዋል፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቂን ጋንግ እና የህንድ አቻቸው ሱራህማንያም ጃይሻንካር በህንድ ኒው ደልሂ ከተካሄደው የቡድን…

የህንድ ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አክሊሉ ታደሰ በኢትዮጵያ ከህንድ አምባሳደር ሽሪ ሮበርት ጋር ተወያይተዋል፡፡   አቶ አክሊሉ÷ የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በመሰማራት የሀገራቱን…

በመዲናዋ በተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ትላንት ምሽት በተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። አደጋው ከምሽቱ 12:36 ሰዓት ላይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ጉርድ ሾላ ንግድ ባንክ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የሕዝቦችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና የብሉ ናይል ግዛት የሕዝቦችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ። የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በደማዚን ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያካሂዱት የነበረው የምክክር መድረክ ዛሬ…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች 127ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብረዋል፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የፓኪስታን መንግስት አመራሮች፣ የመገናኛ ብዙሃን እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ…