Fana: At a Speed of Life!

በቦረና ዞን ያጋጠመውን የውሃ ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በቦረና ዞን ያጋጠመውን የውሃ ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ የአስቸኳይ የምግብ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ፥ ድጋፉ 7 ሚሊየን ብር…

127 ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአሶሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአሶሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳና የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አብዱልሙኒየም አብዱልዋሂድን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ…

የዓድዋ ድል ለፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ዋና መሰረት ነው – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ዋና መሰረት ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ባለው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የዓድዋ…

ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ትግል ተምሳሌት፤ የሉዓላዊነታችን ማህተም ነዉ – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2025፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ትግል ተምሳሌት፤ የሉዓላዊነታችን ማህተም ነዉ ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ አገልግሎቱ 127ኛው የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው…

የዓድዋ የድል ሁላችንም የምንኮራበት የጋራ ድላችን ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2025፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ የድል ሁላችንም የምንኮራበት የጋራ ድላችን ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ፡፡ 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመስቀል አደባባይ እየተከበረ ሲሆን ፥ በሥነስርዓቱ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ጀግኖች አባቶች ለዓድዋ ጦርነት ዝግጅት በማድረግ እና ለአሸናፊነት ቃል ኪዳን በመግባት የተሻገሩትን ለማስታወስ የድልድይ ማቋረጥ ትርዒት ታይቷል፡፡ ትርዒቱን የኢፌዴሪ…

“የዓድዋን ድል በዓል ለገጠሙንና ለሚገጥሙን ችግሮች መውጫ አድርገን ልንጠቀምበት ይገባል” – የትግራይ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የዓድዋን ድል በዓል ለገጠሙንና ለሚገጥሙን ችግሮች መውጫ አድርገን ልንጠቀምበት ይገባል” ሲሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የዓድዋ ድል በዓል ከሁለት ዓመታት በኋላ ታሪክ በተፃፈበት የሶሎዳ ተራራ ግርጌ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዓድዋ ድል በዓል የዓድዋ ከተማን ጨምሮ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሀገር የተዋደቁ ጀግኖችን እና ድሉን በሚዘክሩ መርሐ ግብሮች በድምቀት እየተከበረ…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በመላው ኢትዮጵያ ተከብሮ ይውላል፡፡ የዓድዋ ድል በዓል የዓድዋ ከተማን ጨምሮ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሀገር የተዋደቁ ጀግኖችን እና ድሉን በሚዘክሩ መርሐ…

የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን በዘመን የማይሸረሸር ክብርን ያጸና ነው- የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን ጽናት፣ በዘመን የማይሸረሸር ጀግንነት፣ ክብር፣ ነፃነት እና አንድነትን ያጸና ደማቅ ታሪክ መሆኑን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ አስተዳደሩ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…