Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኬንያው የውጭና የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር አልፍሬድ ሙቱዋ ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሮቹ በካርቱም እየተካሄደ ካለው የኢጋድ ስብሰባ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት÷ የሀገራቱን የሁለትዮሽና…

ሌቦችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሌቦችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ፡፡ በአሁኑ ወቅት ስር የሰደደውን ሌብነት ለመቆጣጠር ሙስናን የሚፀየፍ ማህበረሰብ መፍጠር ላይ በዋናነት መሥራት እንደሚገባም በአጽንኦት…

በኢትዮጵያ ከ617 ሺህ በላይ ሰዎች ከኤች አይ ቪ ጋር ይኖራሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013/14 በተሠራ ግምታዊ ቀመር መሠረት በኢትዮጵያ ከ617 ሺህ በላይ ሰዎች ኤች አይ ቪ በደማቸው ይኖራል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የዓለም የኤድስ ቀን አከባበርን በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ስጥተዋል። በመግለጫቸውም፥ የዘንድሮ…

የቅርንፉድ የጤና ጥቅሞች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅርንፉድ ጣፋጭ እና ጥሩ መዓዛ ያለው ቅመም ሲሆን በይበልጥ የሚታወቀው ለምግብ ማጣፈጫ ቅመምነት ሲውል ነው ፡፡ ሆኖም ግን በአንዳንድ ሀገራት በባህላዊ መድሃኒትነትም ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ቅርንፉድ የተለያዩ የጤና…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በትምህርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በትምህርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ። የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ እና የደቡብ ሱዳን የከፍተኛ ትምህርት፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ጋብርኤል ቻንግሰን ቻንግ የስምምነት ፊርማ…

የ16ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ወር የማጠቃለያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ16ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ወር የማጠቃለያ ፕሮግራም በድሬዳዋ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ 16ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ወር “የወጣቶች ንቁ ተሳትፎና ተካታችነት ለስብዕና ልማት”በሚል መሪ ቃለ ለአንድ ወር ያህል በተለያዩ ክልሎች ሲከበር ቆይቷል፡፡…

አሜሪካ ሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል ከማስወንጨፏ በፊት ቅድመ ማስጠንቀቂያ የሚሰጥ ሥርዓት ልትዘረጋ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሜን ኮሪያ ሚሳኤሎች ከመወንጨፋቸው በፊት ቅድመ-ማስጠንቀቂያ መሥጠት የሚችል ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን አሜሪካ አስታወቀች፡፡ በትናንትናው ዕለት መቀመጫውን በዋሺንግተን ያደረገው ሚቼል የተሠኘው የአሜሪካ የዓየር እና የጠፈር ምርምር ተቋም በዘርፉ…

ለሰላም ስምምነቱ ተግባራዊነት የበኩላቸውን ሚና እንደሚጫወቱ የዲፌንድ ኢትዮጵያ አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም ስምምነቱ ተግባራዊነት የበኩላቸውን ሚና እንደሚጫወቱ የዲፌንድ ኢትዮጵያ ዩኬ ግብረ ሀይል አባላት አስታወቁ፡፡   የዲፌንድ ኢትዮጵያ ዩኬ አባላት ሁለተኛ ዓመት የምስረታ በዓላቸውን በለንደን የኢፌዴሪ ኤምባሲ አክብረዋል፡፡…

17ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በአፋር ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በሠመራ ከተማ እየተከበረ ነው።   በአከባበር ሥነ ስርዓቱ ላይ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባን ጨምሮ የክልል እና የዞን አመራሮችን እንዲሁም ጥሪ…

ፈረንሳይ ለደሴ ሪፈራል ሆስፒታል 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ኤምባሲ ለደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ዘጠኝ ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡   በኢትዮጵያ ፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሾ እና የተለያዩ ሚኒስትሮች ለስራ ጉብኝት በዛሬው ዕለት ደሴ ከተማ…