Fana: At a Speed of Life!

ለአትሌት ታምራት ቶላ የምክትል ኮማንደርነት ማዕረግ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለአትሌት ታምራት ቶላ የምክትል ኮማንደርነት ማዕረግ ሰጠ፡፡ ኮሚሽኑ በዛሬው ዕለት ለ46 አትሌቶቹ የተለያዩ ማዕረጎችን ሰጥቷል፡፡ በዚህም በኦሪገን ማራቶን ሻምፒዮን የነበረው አትሌት ታምራት ቶላ የዋና ሳጅን…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የመጀመሪያውን የስራ አስፈፃሚ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የመጀመሪያውን የስራ አስፈፃሚ ውይይት ማካሄድ ጀምሯል። ውይይቱ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ መሆኑን ከፓርቲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

በአፍሪካ የምግብ ምርትን አስመልክቶ 2ኛው ዓለም አቀፍ ጉባዔ በዚህ ሣምንት በዳካር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የምግብ ምርትን አስመልክቶ ሁለተኛው ዓለም አቀፍ ጉባዔ ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ በሴኔጋል ዋና ከተማ ዳካር ይካሄዳል፡፡ የአፍሪካ መሪዎች እና መንግስታት ከልማት አጋሮች ጋር በሴኔጋል ተሰብስበው የአፍሪካን የምግብ ምርት አቅም ለመሳደግና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቻይና አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቻይና አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ፡፡ ቻይና በዛሬው ዕለት አዲስ ዓመቷን በተለያዩ ሁነቶች እያከበረች ትገኛለች፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

አንድ ሰው ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ የዓይን ምርመራ ሊያደርግ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ የዓይን ምርመራ በማድረግ በዕይታ ላይ የሚያጋጥምን ዕክል መከላከል እንደሚገባ ተመለከተ፡፡ በአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሕክምና ክፍል ኃላፊ እና የዓይን ሐኪም ዶክተር ሰሎሞን ቡሳ ለፋና…

መስዋዕትነት ለከፈሉ ዓርበኞች ልጆች የሕፃናት መርጃ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅልውና ዘመቻው ለሀገር መስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖች ዓርበኞች ልጆች ማሳደጊያ የሚውል የሕፃናት መርጃ ማዕከል በጎንደር ከተማ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመርጃ ማዕከሉ የመሰረት ድጋይ በጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዘውዱ ማለደ…

ውጊያን በዘመናዊ የጦር መሣሪያ እና በውስን የሰው ኃይል የመጨረሰ ዐቅም እየተገነባ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓየር ኃይልና ሜካናይዝድን በማዘመን ውጊያን በዘመናዊ የጦር መሣሪያና በውስን የሰው ኃይል የመጨረሰ ዐቅም እየተገነባ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ህብረተሰቡ እየተስፋፋ ከመጣው በቴክኖሎጂ የታገዘ መጭበርበር ራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ እየተስፋፋ ከመጣው በቴክኖሎጂ የታገዘ መጭበርበር እራሱን እንዲጠብቅ የፌደራል ፖሊስ እና የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት አሳሰቡ፡፡ ሰሞኑን በቴክኖሎጂ በታገዘ መጭበርበር 122 ሺህ ብር የተወሰደባቸው ግለሰቦች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የተገኘውን የሰላም ጅምር ልንጠብቀው  ይገባል- ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘው የሰላም ጅምር በሠራዊታችን የጀግንነት ተጋድሎ የመጣ በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል ሲሉ የመከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ ተናገሩ፡፡ ጄኔራሉ በምዕራብ ዕዝ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ እንዳሉት÷ ሠራዊቱ …

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተጨባጭ ውጤት ተመዝገቧል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ወራት በተደረገው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተጨባጭ ውጤት መመዝገቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ አቶ መላኩ ይህን ያሉት በጎንደር ከተማ የሚኒስቴሩ መስሪያ ቤቱ የ2015 ዓ.ም የስድስት ወራት ተግባራትን…