Fana: At a Speed of Life!

የሱዳን ሉዓላዊ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ከኢጋድ አባል ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጄነራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን የኢጋድ አባል ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በካርቱም በተካሄደው 48ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)…

የ“አይ ኤስ” መሪ አቡ አል-ሐሰን አል-ሐሺም አል-ቁራሺ ተገደለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ “ካሊፍ” ብሎ የሚጠራው የ “አይ ኤስ አይ ኤስ” መሪ አቡ አል-ሐሰን አል-ሐሺም አል-ቁራሺ መገደሉ ተነግሯል፡፡ አቡ አል-ሐሰን አል-ሐሺም አል-ቁራሺ በውጊያ ላይ መገደሉን የአይ ኤስ ሽብር ቡድን ምክትል መሪ ማስታወቁን አርቲ እና…

በዛሬው የዓለም ዋንጫ ጀርመን ከኮስታሪካ የምታደርገው ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የኳታር ዓለም ዋንጫ ዛሬ ከምድብ አምስት እና ስድስት ወደ ጥሎ ማለፉ የሚቀላቀሉ ቡድኖችን የሚለዩ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚህም መሰረት በምድብ አምስት ጀርመን ከኮስታሪካ ምሽት አራት ሰዓት ላይ የሚደርጉት ጨዋታ ከወዲሁ…

ዩኔስኮ ለኢትዮጵያን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሥራ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሥራና ለማህበረሰብ ሬዲዮ አቅም ግንባታ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ከዩኔስኮ የተግባቦትና…

ኒዶ ፎርቲፋይድ 400 ግራም ፉል ክሬም የዱቄት ወተት የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት ነው – የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የገባና ኒዶ ፎርቲፋይድ 400 ግራም ፉል ክሬም (NIDO FORTIFIED 400g Full Cream Milk Powder, Batch No. 0000039688) የተባለ የዱቄት ወተት የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት በመሆኑ ህብረተሰቡ…

የከተማ አስተዳደሩ በኦሪጎን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች የመሬት ካርታ አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኦሪጎን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች የመሬት ካርታ አስረከበ። የመሬት ካርታው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስረክበዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ…

በተደረሰዉ የሠላም ስምምነት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል አንፃራዊ የሠላም ዓየር እየነፈሰ ነው – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተደረሰዉ የሠላም ስምምነት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል አንፃራዊ የሠላም ዓየር እየነፈሰ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሠ ቱሉ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ÷ “በዓለማችን እንደ ሠላም የሚያስደስት ብሎም ለሰው ልጅ ተድላና…

ፈረንሳይ እና አውስትራሊያ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫው ፈረንሳይ እና አውስትራሊያ ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል። ማምሻውን 12 ሰአት በተካሄደው ጨዋታ ፈረንሳይ በቱኒዚያ 1 ለ 0 ብትሸነፍም ምድቡን እየመራች ጥሎ ማለፉን ተቀላቅላለች። ከዴንማርክ የተጫወተችው…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ42 ተጫዋቾች ጥሪ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋልያዎቹ ለሚሳቱፉበት የቻን ውድድር ለ42 ተጫዋቾች ጥሪ መደረጉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። በአሰልጣኝ ወበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አልጄሪያ ላይ ለሚደረገው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ (ቻን) ማለፉ…

ለአማራ ክልል 600 የውሃ ፓምፖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 600 የውሃ መሳቢያ ፓምፖች ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ የተደረገው በክልሉ የሚገኙ የመስኖ ፕሮጀክቶች አፈፃፀምን በተመለከተ ዛሬ የተካሄደው የሁለትዮሽ የምክክር መድረክ በተጠናቀቀበት…