Fana: At a Speed of Life!

የዝንጀሮ ፈንጣጣ የመተላለፊያ መንገዶች እና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝንጀሮ ፈንጣጣ ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፍ በሽታ ሲሆን ብዙ ጊዜ ቫይረሱ የሚገኝባቸው እንስሳት በሞቃታማ እና ዝናባማ ደኖች አቅራቢያ ይገኛሉ። የዝንጀሮ ፈንጣጣ የያዘው ሰው ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ የጡንቻ ሕመም ፣ የንፍፊት እብጠት፣ ብርድ…

ኮርፖሬሽኑ የ500 ሚሊየን ብር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ፓሮን ትሬዲንግ ከተሰኘው ሀገር በቀል ድርጅት ጋር የ500 ሚሊየን ብር የኢንቨስትመንት ስምምነትተፈራርሟል፡፡   የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽንና ፓሮን ትሬዲንግ በባህርዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ…

ሩሲያ እና ኩባ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ኩባ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ የኩባው ፕሬዚዳንት ሚጉዌል ዲያዝ-ካኔል ቤርሙዴዝ ከቅዳሜ ጀምሮ በሩሲያ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የኩባው አቻቸው ሚጉዌል ዲያዝ-ካኔል…

በትግራይ ክልል ከ7 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ምግብ እና 364 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት መሰራጨቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 7 ሺህ 523 ሜትሪክ ቶን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ እቃዎች እንዲሁም 364 ሜትሪክ ቶን መድኃኒት መሰራጨቱን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ወደ ትግራይ ክልል የሚገቡ…

የፍትህ ስርዓቱ ከፖለቲካዊ ለውጥ በኋላ ያለው ነባራዊ ሁኔታ በሚል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ከፖለቲካዊ ለውጥ በኋላ ያለው ነባራዊ ሁኔታ በሚል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በውይይቱ በፍትህ ስርዓቱ ላይ የሚታዩ ችግሮች አሁናዊ ሁኔታ እና ቀጣይ ጉዞ የሚዳስሱ ጥናታዊ ፅሁፎች እየቀረቡ ነው። የፍትህ ሁኔታ…

በአራተኛ ቀን የ22ኛው የዓለም ዋንጫ ውሎ አራት ጨዋታዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የዓለም ዋንጫ የጨዋታ መርሐ ግብር አራት ጨዋታዎች ይከናወናሉ። በዚሁ መሰረት 7 ሰዓት ላይ በምድብ ሥድስት የተደለደሉት ሞሮኮ እና ክሮሺያ ይጫወታሉ። በተመሳሳይ በዚሁ ምድብ የሚገኙት ቤልጂየም ከካናዳ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን…

በእሳት አደጋ የሁለት ሕጻናት ሕይወት ሲያልፍ በሦስተኛው ታዳጊ ላይ የአካል ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ የሁለት ሕጻናት ሕይወት ሲያልፍ በሌላ ታዳጊ ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ እንደገለጹት÷ ትናንት ምሽት 2…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአልጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራመታን ላማምራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እና በደቡብ አፍሪካ ስለተፈረመው የሰላም ስምምነት ገለጻ አድርገዋል፡፡…

ሜክሲኮ እና ፖላንድ በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የዓለም ዋንጫ ምሽት ላይ በተካሄደ ጨዋታ የተገናኙት ሜክሲኮ እና ፖላንድ ያለምንም ጎል በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ፖላንድ ያገኘችውን የፍጹም ቅጣት ምት ወደ ውጤት መቀየር ሳትችል ቀርታለች፡፡ የ2022 የዓለም ዋንጫ መርሐ ግብር…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በስምምነት ከማንቼስተር ዩናይትድ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከክለቡ ጋር በደረሱት ስምምነት መሰረት ከማንቼስተር ዩናይትድ መልቀቁ ይፋ ሆኗል፡፡ ሮናልዶ በኦልትራፎርድ ቆይታው በ346 ጨዋታዎች 145 ጎሎችን በማስቆጠር ላበረከተው አስተዋፅዖ ያመሰገነው ክለቡ÷ በቀጣይ የእግር ኳስ ሕይወቱ…