የካቲት 12 ሜዲካል ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በህክምናው ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ስፔሻሊስት ሃኪሞችና የህክምና ባለሙያዎችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 12 ሜዲካል ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በህክምናው ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 77 ስፔሻሊስት ሃኪሞች እና 139 የህክምና ባለሙያዎችን አስመረቀ።
በምረቃ መርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር…