Fana: At a Speed of Life!

እየተገነባ ያለው የባህር ኃይል አቅም ለነገው ትውልድ መሰረት የሚጥል ነው – ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተገነባ ያለው የባህር ኃይል አቅም ለነገው ትውልድ መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል ዋና አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ ገለጹ፡፡ ዋና አዛዡ በቢሾፍቱ መከላከያ ኢንጅነሪግ ግቢ ባቦጋያና በመከላከያ ኢንጅነሪግ ኮሌጅ…

1 ሺህ 21 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 21 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ከተመላሾቹ ውስጥም 1 ሺህ 10 ወንዶች እና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 9 ወንድ እና 2 ሴት ታዳጊዎች መሆናቸው…

ጠንካራ የጤና ስርዓት ለመገንባት ቅንጅታዊ አሰራር  ያስፈልጋል-ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰብ ድንገተኛ ጤና አደጋዎችን መቋቋም የሚችል  ጠንካራ የጤና ስርዓት ለመገንባት ቅንጅታዊ አሰራር ያስፈልጋል ሲሉ  የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ውስጥ የሚስተዋሉ የጤና ድንገተኛ አደጋዎችን …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየውን መደበኛ በረራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየውን መደበኛ በረራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑን የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናገሩ። አየር መንገዱ ለዳግም በረራ መዘጋጀቱ በክልሉ የሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽነትን…

ቱርክ የኩርድ አማፂያን ይገኙባቸዋል ባለቻቸው 500 ያህል ዒላማዎች ላይ ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በኢራቅ እና በሶሪያ በሚንቀሳቀሱ የኩርድ አማፂያን ላይ ባካሄደችው የዓየር ጥቃት 500 የሚጠጉ ዒላማዎችን መምታቷን አስታወቀች፡፡ ቱርክ በቅርቡ ባካሄደቻቸው የዓየር ጥቃቶች አማፂዎቹ መሽገውባቸዋል ያለቻቸውን 471 ዒላማዎች መምታቷን…

ሚኒስቴሩ የውሃ ማጠራቀሚያ ታንከሮችና ባለሙያዎችን ወደ ትግራይ መላኩን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ ማጠራቀሚያ ታንከሮችና የውሃ ባለሙያዎችን በጎንደር ሁመራ መስመር ወደ ትግራይ መላኩን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በተጨማሪም የውሃና ተያያዥ አገልግሎቶች ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎች ከተለያዩ ቁሳቁስ ጋር መላካቸውን የውሃና ኢነርጂ…

አፍሪካውያን ለኢንዱስትሪ ልማትና የእርስ በርስ ንግድ መጠናከር ትኩረት መስጠት ይገባቸዋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን ለኢንዱስትሪ ልማትና የእርስ በርስ ንግድ መጠናከር ትኩረት መስጠት ይገባቸዋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ በኒጀር ርዕሰ መዲና ኒያሚ በተጀመረው የአፍሪካ ህብረት ልዩ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ዙሪያ ስልጠናና የተልዕኮ አቅጣጫ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ዙሪያ ስልጠናና የተልዕኮ አቅጣጫ ሰጥተዋል። ስልዕጠናው በአፍሪካ የአመራር የልህቀት ማዕከል የተሰጠ ነው። በስልጠናው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የተውጣጡ ወጣትና…

አየር መንገዱ 10 ቶን የሚመዝን የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ጅርጅት እና አቪዬሽን ሳንስ ፍሮንተርስ ከተሰኘ የፈረንሳይ ኩባንያ ጋር በመተባበር 10 ቶን የሚመዝን የህክምና ቁሳቁሶስ ድጋፍ አድርጓል።   ድጋፉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና…

በአፍሪካ ዲጂታል ግብይትን ለማሳደግ የ9 ነጥብ 73 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የአኅጉሩን ዲጂታል ግብይት ለማሳደግ የ9 ነጥብ 73 ሚሊየን ዶላር የመጀመሪያ ምዕራፍ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ሥምምነቱን በአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የኢኮኖሚ ልማት፣ ንግድ፣…