Fana: At a Speed of Life!

የታይፎይድ መንስዔ፣ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይፎይድ የሚከሰተው "ሳልሞኔላ ታይፊ " በተባለ ባክቴሪያ ሲሆን ባክቴሪያው በተበከለ ምግብ፣ መጠጥ ወይም ውሃ ይተላለፋል። በሳልሞኔላ ታይፊ የተያዙ ሰዎች ባክቴሪያውን በአንጀታቸውና በደማቸው ውስጥ ይሸከማሉ። የታይፎይድ በሽታ…

ሰላም ለንግዱ ማህበረሰብ ቁልፍ ሚና አለው- አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላም ለንግዱ ማህበረሰብ ቁልፍ ሚና አለው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታዬ ደንደአ ገለጹ፡፡ "ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ስኬት የፋይናንስ  ተቋማትና የመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚና " በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማትና የልማት…

አቶ ደመቀ መኮንን መንግስት ለሰላም ስምምነቱ ተፈጻሚነት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አኔት ዌበር ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው በሰላም ስምምነቱ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተመስርቷል፡፡ የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንት ግሩፕ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ፣ የክላስተር አስተባባሪዎች እና ባለድርሻ…

የደቡብ ክልል እና የብሄረሰቦች ምክር ቤት የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት እና የብሄረሰቦች ምክር ቤት የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልል የዞንና የልዩ ወረዳ የምክር ቤት አባላት በተገኙበት የጋራ ጉባዔው በወላይታ ሶዶ ከተማ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ምክር ቤቱ በዞንና ልዩ…

ጀርመን ለሴፍቲ ኔት እና ግጭት ማገገሚያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ በጀርመን ኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር የአፍሪካ ዳይሬክተር ቢሪግት ፒከል ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅትም በኢፌዴሪ መንግስት እና በህወሓት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት እና…

31ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ነገ በሐዋሳ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው ጉባኤ "ጠንካራ የትምህርትና ምዘና ስርአት ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው። ጉባኤው ነገ እና ከነገ በስቲያ የሚካሄድ ሲሆን፥ በዛሬው ዕለት ከከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እቅድ አፈፃፀምና አጠቃላይ አካሄድ ጋር በተያያዘ…

በትግራይ ክልል የሕክምና መድሃኒትና ቁሳቁስ የማቅረብ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል አስፈላጊ የሕክምና መድሃኒቶች እና ቁሳቁስ የማቅረቡ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መንግስት ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በመሆን የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚሁ መሰረት…

ዶክተር ኤርጎጌ በተመድ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና የሴቶች ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና የሴቶች ዳይሬክተር ማክሲም ሁዋኔቶ ጋር ተወያዩ፡፡ ዶክተር ኤርጎጌ÷ የሴቶችን መብት ለማስከበር፣ የስርዓተ ፃታ እኩልነትን ለማስፈን፣…

በንግድ ሥራ ፈጠራና ኢኖቬሽን ዘርፍ ንቅናቄ ለመፍጠር በተሠሩ ተግባራት ላይ ውይይት ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድ ሥራ ፈጠራና ኢኖቬሽን ዘርፍ ሀገራዊ ንቅናቄ ለመፍጠር በተከናወኑ ተግባራት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት ተካሔደ፡፡ ውይይቱ የተካሔደው÷ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር…