ሚኒስቴሩ በራይድና የታክሲ አገልግሎት በሚሰጡ ሹፌሮች ላይ የሚፈፀም ግድያን በተመለከ ያካሄደውን የምርመራ ውጤት ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር በራይድና የታክሲ አገልግሎት በሚሰጡ ሹፌሮች ላይ የሚፈፀም ግድያንና የከባድ ውንብድና ወንጀልን በተመለከ ያካሄደውን የምርመራ ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡
በራይድና በሌሎች የትራንስፓርት አገልግሎት ዘርፍ ተሰማርተው ራሳቸውንና…