Fana: At a Speed of Life!

17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በሰላም እንዲከበር ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው-ፌደሬሽን ም/ ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር ከክልልና ፌዴራል የፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የፌደሬሽን ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የፌደሬሽን ምክር ቤት 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል አከባበርን…

የተፈጠረውን ሰላም እንደ ትምህርት ያሉ ስብራቶቻችን ላይ ተግተን ለመስራት እድል የሚሰጥ ነው – ፕሮፌሰር  ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጠረውን ሰላም እንደ ትምህርት ያሉ ስብራቶቻችን ላይ ተግተን ለመስራት እድል የሚሰጥ በመሆኑ ልንጠቀምበት ይገባል ሲሉ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር  ብርሃኑ ነጋ  ገለጹ፡፡ 31ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ሳዲዮ ማኔ በጉዳት ምክንያት ከዓለም ዋንጫ ውጭ መሆኑ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴኔጋላዊው ኮከብ ሳዲዮ ማኔ ባጋጠመው ጉዳት ምክንት ከዓለም ዋንጫ ውድድር ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ የቀድሞው የሊቨርፑል ኮከብ ሳዲዮ ማኔ ከጉዳት መልስ በዓለም ዋንጫ በተወሰኑ ጨዋታዎች ላይ ሊደርስ ይችላል  ተብሎ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ  በጉዳት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች የ590 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ለተፈናቀሉ ዜጎች የ590 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ለቤኒሻለንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የብልፅግና ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ሀገር አቀፉን የሴቶች የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ሚሊየን ሴቶች የሚሳተፉበት የሴቶች የሌማት ትሩፋትን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀመሩ። መርሐ ግብሩ "የተመጣጠነ ምግብ እመገባለሁ ሁሉንም ከደጄ አመርታለሁ" በሚል…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ዲቻ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻ ድል ቀንቶታል። በፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተከናውነዋል። 10 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ወላይታ ዲቻ አዳማ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል። የድል ጎሎቹን ዮናታን ኤሊያስ እና ቃል…

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በቀጣዩ አመት ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ይሆናል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2016 ዓ.ም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። 31ኛው አገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ተጀምሯል። የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት…

5ኛው አዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማምረቻና የቴክኖሎጂ ንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው አዲስ ቻምበር ዓለም አቀፍ የማምረቻና የቴክኖሎጂ ንግድ ትርዒት ዛሬ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፍቷል፡፡ በመክፈቻ መርሐ ግብሩ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት…

የአፍሪካ ህብረት የቡድን 20 ሀገራት አባል እንዲሆን ድጋፏን እንደምትሰጥ ቻይና ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የቡድን 20 ሀገራት ስብስብን ቢቀላቀል ቻይና እንደምትደግፍ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ። ፕሬዚዳንት ሺ ይህን የሀገራቸውን አቋም ኢንዶኔዥያ በተካሄደው የቡድን 20 ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ አስታውቀዋል። የቡድን…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከጀርመን ፌደራል ፖሊስ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የጀርመን ፌደራል ፖሊስ ተወካይና የፖሊስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት ከፍተኛ አማካሪ በሆኑት ሚስተር ሄለም ሽሮት ከተመራው ልዑካን ቡድን መክረዋል፡፡ በውይይቱ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ፥…