17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በሰላም እንዲከበር ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው-ፌደሬሽን ም/ ቤት
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር ከክልልና ፌዴራል የፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የፌደሬሽን ምክር ቤት አስታውቋል፡፡
የፌደሬሽን ምክር ቤት 17ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል አከባበርን…