Fana: At a Speed of Life!

17 የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ጥምረት በሰላም ንግግሩ ውጤት ላይ ያልተገባ ጫና የሚፈጥሩ አካላትን ተቃወሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም የሚገኙ 17 የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ጥምረት አባላት በሰላም ንግግሩ ውጤት ላይ ያልተገባ ጫና ለመፍጠር የሚሞክሩ አካላትን ተግባር ተቃውመዋል፡፡ የጥምረቱ አባላት ባወጡት መግለጫ መንግስት በትግራይ ክልል እያካሄደ ያለውን ተግባር…

አቶ እርስቱ ይርዳው በጉራጌ ዞን ማረቆ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ ያለ የስንዴ ሰብል እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጉራጌ ዞን በማረቆ ወረዳ በዘንድሮው የመኸር አዝመራ በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ እየለማ ያለ የስንዴ ማሳን እየጎበኙ ነው። ርዕሰ መስተዳድሩ…

በአዲስ አበባ በሚካሄደው አህጉር አቀፍ የወጣቶች ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ እንግዶች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለእንግዶቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች እና ሚኒስትሮች ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተለያዩ የአፍሪካ ገገራት ልዑካን ፣ ወጣቶች እና የቀድሞ ፓን አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ቤተሰቦች በጉባኤው…

በኢኮኖሚ አሻጥር ላይ በተሳተፉ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድ የሚያስችል የተጠናከረ ምርመራ እየተደረገ ነው – ፌዴራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር እና በሌሎች የኢኮኖሚ አሻጥሮች ላይ በተሳተፉ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድ የሚያስችል የተጠናከረ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። የኢኮኖሚ አሻጥር ኢኮኖሚን በማዳከም…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ጊዜ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ጊዜ የሰንጋ እና የአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሃርቢ ቡህ ህዝቡ ሁልጊዜም ለሃገር ክብር ከሚዋደቀው የኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን አስታወቀ። የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሃንስ አያሌው እንደተናገሩት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከዚህ ቀደም ከሰጠው…

ከንቲባ አዳነች በአሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲ ሲ ዲ ኤም ቪ እና አካባቢው ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ፡፡ ከንቲባዋ በዋሺንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገኘት ነው በኢንቨስትመንት እና…

ኮረም ወደ ሠላማዊ እንቅስቃሴ እየተመለሰች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮረም ከተማ ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ እየተመለሰች እንደምትገኝ ነዋሪዎቿ ተናገሩ። ባለፉት ዓመታት አሸባሪው ህወሓት ጦርነት በመክፈቱ ምክንያት የከተማዋ ነዋሪዎች በኑሮ ውድነት ሲሰቃዩ እንደቆዩ እና በሠላም ወጥቶ መግባት የማይችሉበት ደረጃ ላይ…

የህልውና ማስከበሩ በልማት ሊደገፍ እንደሚገባ ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጽኑ መሰረት ላይ የተገነባች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የህልውና ማስከበሩ በልማት ሊደገፍ ይገባል ሲሉ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ። ዶክተር ይልቃል በክልሉ ሦስት ዞኖች እየተከናወኑ ያሉ የግብርና…

8ኛው የኢትዮ- ሩሲያ የኢኮኖሚ ትብብር ጉባዔ የፊታችን ታህሳስ ወር በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው የኢትዮ- ሩሲያ የኢኮኖሚ ትብብር ጉባዔ የፊታችን ታህሳስ ወር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የኢኮኖሚ ጉባዔው ሰብሳቢ በለጠ ሞላ ÷ ስምንተኛው የኢትዮ- ሩሲያ…