Fana: At a Speed of Life!

ዕደጋ በርኸ፣ ሰመማና ማይ ሓንስ ከተሞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕደጋ በርኸ፣ ሰመማና ማይ ሓንስ ከተሞች ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት አግኝተዋል፡፡ ለረጅም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የቆዩትና ከአክሱም ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ኤሌክትሪክ የሚያገኙት የዕደጋ በርኸ፣ ሰመማ ከተሞች ዛሬ አገልግሎቱን…

የኩፍኝ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የኩፍኝ መከላከያ ክትባት በይፋ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የማስጀመሪያው ሥነሥርአት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በሰርጥ ጤና ጣቢያ ነው የተካሄደው። የማስጀመሪያ ሥነሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ እና…

ምሁራን የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ላይ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን በእውቀት ላይ የተመሰረተ የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ላይ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ የሰላም ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ "የሀገረ-መንግሥት ግንባታና የምሁራን ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች፣…

የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የመከላከያ ሚኒስቴርን እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የመከላከያ ሚኒስቴርን እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን ጎበኙ፡፡ አምባሳደሮቹ በመከላከያ ሚኒስቴር በነበራቸው ጉብኝት ሚኒስቴሩ ባካሄደው ሪፎርም በቅርብ ጊዜ ያልነበሩ አደረጃጀቶችን…

የፌደራል መንግስት መቀሌን ጨምሮ ሌሎችንም አካባቢዎች በፍጥነት ተረክቦ የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት እንዲያረጋገጥ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት የሽግግር ፍትሕ እንዲረጋገጥ፣ የፌደራል መንግስት መቀሌን ጨምሮ ሌሎችንም አካባቢዎች በፍጥነት ተረክቦ የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት እንዲያረጋገጥ የትግራይ ክልል ወጣቶችና ምሁራን ጠየቁ፡፡ የትግራይ ክልል ወጣቶችና…

የአፍሪካ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ደኅንነትና ዋሥትና እየተሻሻለ መጥቷል – አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ደኅንነትና ዋሥትና እየተሻሻለ መምጣቱን የኢትዮጵያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ለዕመርታው መመዝገብ የሚመለታቸው የሥራ ኃላፊዎች ርብርብ እንዲሁም…