Fana: At a Speed of Life!

የወጪንግድን ለማሳደግ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የወጪ ንግዷን ለማሳደግ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የንግድ ግንኙነቷን እያጠናከረች መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የዓለም ዓቀፍና ቀጣናዊ ትስስር ስራ አስፈጻሚ ሙሴ ምንዳዬ  እንደገለጹት÷ ጎረቤት ሀገራት…

የሐረር ከተማ ኤሌክትሪክ ፕሮጄክት ትግበራ እየተካሄደ ነው -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስድስቱ ከተሞች ኤሌክትሪክ ፕሮጄክት አካል የሆነው የሐረር ከተማ ፕሮጄክት ትግበራ በመካሄድ ላይ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   ፕሮጄክቱ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ አካባቢ በቅርሱ ላይ ምንም…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኢጋድ የፀጥታ ሴክተር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በምስራቅ አፍሪካ በይነ-መንግስታት (ኢጋድ) የፀጥታ ሴክተር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ፎረሙ በድንበር ተሻጋሪ የፀጥታ ስጋቶች ዙሪያ ቀጠናዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን በፎረሙ ላይ የኢጋድ አምባሳደሮች ኮሚቴ፣…

ከንቲባ አዳነች በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ከተመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ለተመራ የልዑካን…

1 ሺህ 176 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ ያሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1 ሺህ 176 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገለፀ፡፡ በዛሬው እለት ከተመለሱት ዜጎች መካከል 1 ሺህ 167ቱ ወንዶች፣ ዘጠኙ እድሜያቸው ከ18 አመት…

በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች የሥነ-ልቦና እና የንግድ ክኅሎት ሥልጠና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞኖች በጦርነቱ ምክንያት የሥነ-ልቦና፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች ተገቢው የሥነ-ልቦና ፣ የማኅበራዊ ድጋፍ እና የንግድ ክኅሎት ሥልጠና ተጀመረ፡፡ በሥልጠና መርሐ-ግብሩ በደሴና በወልዲያ ከተሞች…

የፌዴራል መንግስት የሀገር ውስጥ ገቢ 28 ነጥብ 9 በመቶ ጨምሯል- የፕላን እና ልማት ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት የሀገር ውስጥ ገቢ ካለፈው ዓመት አፈጻጸም ጋር ሲነጻጸር በ28 ነጥብ 9 በመቶ ጨምሯል ሲሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ካቢኔያቸው በተገኙበት ያለፉት ስድስት ወራት…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል በተባሉ አራት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች ላይ የምስክር ቃል ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲሚንቶ ግዢ ጋር ተያይዞ ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ያለአግባብ ለግል ጥቅም አውለዋል ተብለው በተከሰሱ አራት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች ላይ የምስክር ቃል ተሰማ። የምስክሮችን ቃል ያደመጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ኢትዮ ቴሌኮም ሶስት የተለያዩ የደንበኞች አገልግሎቶችን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የክላውድ፣የሙዚቃ ስትሪሚንግ እና የቴሌ ድራይቭ የሞባይል መረጃ ቋት አገልግሎቶችን ከአጋሮች ጋር ስምምነት በመፈፀም በይፋ አስጀምሯል። ተቋሙ ቴሌ ድራይቭ፣ እልፍ ፕላስ እና ክላውድ ሶልሽን የተሰኙ ሶስት የተለያዩ መተግበሪያዎችን ነው…

በቤኒሻንጉል ከ13 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ከ13 ቢሊየን 285 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገጠር መሬት አስተዳደርና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ከተማ ካሳ በተጠናቀቀው ስድስት…