Fana: At a Speed of Life!

የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንና ዩኒቨርስቲዎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እና የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ እንዲሁም የመንግስት ዩኒቨርሰቲዎችን በመወከል…

ሚኒስቴሩ በጸሐይ ሃይል የሚሰሩ 9 የመስኖ ፕሮጀክቶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለመስኖ ልማት ምቹ በሆኑ አካባቢዎች በፀሐይ ሃይል የሚሰሩ ዘጠኝ የመስኖ ፕሮጀክቶችን ይፋ ማድረጉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቀ።   ሚኒስቴሩ በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራ ወረዳ የፕሮጀክቱን አጀማመር…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 4 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ኢስማኤል ኦሮ አጉሮ ሁለት ግብችን ሲያስቆጥር÷ ፍሪፖንግ ሜንሱ እና ቸርነት ጉግሳ ቀሪ ግቦችን አስቆጥረዋል። ኢስማኤል…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 1 ሺህ 106 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 106 ዜጎች በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለሱ ሒደት ተጠናክሮ መቀጠሉንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በባለሃብቶች የለሙ የእርሻ ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በባለሃብቶች እየተሰሩ የሚገኙ የእርሻ ልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።   በክልል ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው የእርሻ ልማት ስራ ከፍተኛ ለውጥ በማስመዝገብ ላይ መሆኑ…

ቻይና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ልማት ለማሻሻል ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን እና ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን የሆሃ ቁጥር-10 የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ለአምባሳደሩ…

የገዳ ባንክ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዳ ባንክ ስራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የገዳ ባንክ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ስራውን መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ባንኩ ከ28 ሺህ በላይ በሚደርሱ ባለአክሲዮኖች በተሰባሰበ 552 ሚሊየን ብር የተከፈለ ካፒታልና 1 ነጥብ 1…

ዕጽ በማዘዋወር የተከሰሱ ብራዚላዊ እንስቶች በፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያየ ጊዜ የኮኬይን ዕፅ ደብቀው ለማሳለፍ ሲሉ በተደረገ ፍተሻ የተያዙት ብራዚላዊ እንስቶች እያንዳንዳቸው በ10 ዓመት ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር መቀጣታቸው ተገለጸ፡፡ የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ኤልዳ ሪጂና ሳንቶስ…