Fana: At a Speed of Life!

የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የለውጡ መንግስት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የለውጡ መንግስት በቁርጠኝነት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ አመራር ተቋም…

ለጥምቀት ወደጎንደር ለሚመጡ ጎብኚዎች ተጨማሪ የቱሪስት መዳረሻዎች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው የጥምቀት በዓል ወደጎንደር የሚመጡ ጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎች መዘጋጀታቸውን የከተማው ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ሃላፊ አቶ ቻላቸው ዳኘው ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷የጥምቀት በዓል…

በዛምቢያ 27 ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው አልፏል በሚል የተሰራጨውን ዘገባ የሚያጣራ ቡድን ወደ ስፍራው ተላከ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛምቢያ መዲና ሉሳካ አቅራቢያ ኢትዮጵያውን ናቸው ተብለው የተጠረጠሩ 27 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ ሁኔታውን የሚመረምር ቡድን ወደ ስፍራው ልኳል፡፡ ሚኒስቴሩ ወደ…

የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)25ኛው የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባኤው ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ፣አባ ገዳዎች፣ ሀዳ ሲንቄዎችና ከህብረተሰቡ…

ተንቀሳቃሽ ንብረትን በዋስትና በማስያዝ ከባንኮች ብድር ማግኘት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተንቀሳቃሽ ንብረትን በዋስትና በማስያዝ ከባንኮች ብድር ማግኘት የሚያስችል ስርዓት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። ተንቀሳቃሽ ንብረትን ዋስትና በማስያዝ የብድር አገልግሎት ማግኘት የሚያስችለው አዋጅ በቅርቡ ይፋ…

የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የ22ኛው የኳታር ዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ በአርጀንቲና እና በፈረንሳይ መካከል ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በፈረንጆቹ አቆጣጠር ህዳር 20 በኳታር መካሄድ የጀመረው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ዛሬ ፍፃሜውን ያደርጋል፡፡ በዓለም ዋንጫው 32 ሀገራት…

በኦሮሚያ በመተግበር ላይ ያለው የቡና ልማት ተነሳሽነት ዘርፉን ከፍ ወዳለ ምዕራፍ እያሻገረው ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመተግበር ላይ ያለው የቡና ልማት ተነሳሽነት ዘርፉን ከፍ ወዳለ ምዕራፍ እያሻገረው መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል ባወጡት መረጃ፥ 2011 ዓመተ ምህረት…

ከአቢ ዓዲ – ዐድዋ የተዘረጋው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና 90 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአቢ ዓዲ - ዐድዋ የተዘረጋው የባለ 132 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና 90 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ጥገና በአብዛኛው በመጠናቀቁ የዐድዋ እና አክሱም ማከፋፈያ…

ክሮሽያ በአለም ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች

በአዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ ክሮሽያ ሞሮኮን 2 ለ 1 በማሸነፍ 3ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ላይ የተደረገ ሲሆን÷በ2022ቱ የዓለም ዋንጫ ሞሮኮ ከክሮሽያ ጋር ያደረገችው ጨዋታ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ 3ኛ ሆኖ…

በኦሮሚያ ክልል ከ700 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ለመሸፈን ከታቀደው 1 ሚሊየን ሄክታር እስካሁን 700 ሺህ ሄክታር በዘር መሸፈን መቻሉን ተገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ…