የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የለውጡ መንግስት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የለውጡ መንግስት በቁርጠኝነት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ አመራር ተቋም…