Fana: At a Speed of Life!

በሥራና ሠራተኛ አገናኝነት ሰበብ የሰብዓዊ መብት የሚጥሱ ኤጀንሲዎች መኖራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ ሥራና ሠራተኛ አገናኝነት ሰበብ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ ኤጀንሲዎች መኖራቸውን ጥናት አመላከተ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ በከተማዋ ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ላይ…

ባሕርዳር የማዕድን ኢንቨስትመንትና ልማት የንቅናቄ መድረክ እያስተናገደች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የማዕድን ኢንቨስትመንትና ልማት ንቅናቄ መድረክ በአማራ ክልል ባሕርዳር እየተካሄደ ነው። የክልሉን የማዕድን ሐብቶች የተመለከተ ምክክር እየተካሄደ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በውይይት መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ፣…

የመከላከያ ሰራዊት ቀን በፓሽን አካዳሚ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ቀን "ስለተሰዋልን ደም እና አጥንት ስለተከፈለልን ህይወት፣ ዘላለማዊ ክብር ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት" በሚል መሪ ቃል በፓሽን አካዳሚ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ የአካዳሚው ሰራተኞች፣ተማሪዎች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላት እና…

ብሔራዊ ባንክ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ባንክ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በጸደቀው የባንክ ስራ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ እና የዳያስፖራ ረቂቅ አዋጅላይ እየተወያየ ነው። ውይይቱ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ነው እየተካሄደ ያለው። ውይይት የሚደረግባቸው እና የግብአት ሀሳብ…

በፕሪሚየር ሊጉ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ዛሬ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቅቀዋል፡፡ ቀደም ሲል በምሳ ሰዓት ጨዋታቸውን ያደረጉት ሀዋሳ ከተማ እና ድሬዳዋ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል፡፡ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ላውረንስ ላርቴ…

የዕድገታችን ቁልፍ በእጃችን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዕድገታችን ቁልፍ በእጃችን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ ወደ ብልጽግና የምናደርገው ጉዞ የተሣለጠ የሚሆነው በዋናነት በውስጣዊ ዐቅማችን ላይ…