ፋና ስብስብ የቫይታሚን ሲ የጤና በረከቶች Tamrat Bishaw Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍራፍሬና አትክልት የሚገኘው ቫይታሚን ሲ የሰውነታችንን በሽታ የመከላከል አቅም ለማሳደግ ይረዳል። ቫይታሚን ሲ የደም ግፊት መቀነስን ጨምሮ ብዙ የጤና ጠቀሜታዎች አሉት። ቫይታሚን ሲ ሰውነት ማምረት የማይችለው አስፈላጊ ቫይታሚን ሲሆን፥…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ Meseret Awoke Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትሩዶ ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል። በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሱናክ ቀጣዩ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸውን አረጋገጡ Meseret Awoke Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪሺ ሱናክ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ሱናክ ተሰናባቿን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብሪታንያ ወግ አጥባቂ ፓርቲ ሊቀ መንበር ሊዝ ትረስን ለመተካት ይሁንታን አግኝተዋል። የሱናክ ተቀናቃኝ ሆነው የቀረቡት ፔኒ ሞርዳውንትም…
የዜና ቪዲዮዎች ወደ ኋላ ማየት ካልቻልን ወደፊት መራመድ ይከብዳል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Amare Asrat Oct 24, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=Ed19RrpRnxI
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በድጋሚ የቻይናው ኮሚዩኒስት ፓርቲ ዋና ፀሀፊ ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው የእርሳቸው በድጋሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠላት ዓላማ ኢትዮጵያን በድህነት ማንበርከክ ቢሆንም ሊሳካለት አልቻለም – ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ Feven Bishaw Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላት ዓላማ ኢትዮጵያን በድህነት ማንበርከክ ቢሆንም ይህ እንደማይቻል አሁን እየታየ ያለው ሰብል ማሳያ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑክ በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ሀጂ መሐመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ-ኬንያ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር አደጋ እንዳያስከትል አመራሮች ትኩረት ሊሰጡ ይገባል- አቶ ርስቱ ይርዳ Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ኬንያ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ኃይል ለመስጠት እንዲችል እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮች በፍጥነት እልባት እንዲሰጣቸው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ አሳሰቡ፡፡ አቶ ርስቱ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የወልዲያ – አላማጣ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ጥገና ተጀመረ Amele Demsew Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ጉዳት የደረሰበት የወልዲያ – አላማጣ የባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ጥገና መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የመስመሩ መጠገን ከዓመት በላይ ኃይል ተቋርጦባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በእንጦጦ የስነ ጥበብ ማዕከል የተዘጋጀውን የቨርቹዋል ኤግዚቢሽን ጎበኙ Melaku Gedif Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእንጦጦ የስነ ጥበብ ማዕከል የተዘጋጀውን የቨርቹዋል ኤግዚቢሽን ጎበኙ። ኤግዚቢሽኑ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን በቨርቹዋል ያስጎበኛል። ይህ…
ፋና ስብስብ ኩረጃን ለማስቀረት “የፀረ- ኩረጃ ኮፍያዎች” የተጠቀመው የፊሊፒንሱ ኮሌጅ ዮሐንስ ደርበው Oct 24, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፊሊፒንስ የሚገኝ አንድ ኮሌጅ ተማሪዎቹ በፈተና ወቅት እንዳይኮራረጁ ለተማሪዎች የሰጠው መመሪያ መነጋጋሪያ ሆኗል። ሌጋዝፒ በተሰኘችው ከተማ የሚገኘው ይህ ኮሌጅ ኩረጃን ለማስቀረት ለተማሪዎች ያልተለመደ መመሪያ አውጥቷል። ኮሌጁ ተማሪዎችን…