Fana: At a Speed of Life!

በዓለም ዙሪያ ያሉ የፈረንሳይ ደጋፊዎችን በማስደሰታችሁ ኮርተንባችኋል – ኢማኑኤል ማክሩን ለብሄራዊ ቡድናቸው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በዓለም ዙሪያ ያሉ የፈረንሳይ ደጋፊዎችን በማስደሰታችሁ ኮርተንባችኋል ሲሉ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለሀገራቸው ብሄራዊ ቡድን ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በፍፃሜ ጨዋታው በአርጅንቲና በመለያ ምት ተሸንፎ ዋንጫውን ያጣውን ብሄራዊ…

የኢትዮጵያ “የብሉ ኢኮኖሚ” ልማት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ “የብሉ ኢኮኖሚ” ልማት ስትራቴጂ ይፋ መደረጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የብሉ ኢኮኖሚ ልማት ስትራቴጂ የውቅያኖስ፣ የሐይቅና የባህር ሃብቶችን እንዲሁም ወደቦችን በዘላቂነት ጥቅም ላይ ማዋልን ማዕከል ያደረገ…

የፕሪሚየር ሊጉ የዲ ኤስ ቲቪ የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐግብር ዛሬ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል። በዓለም ዋንጫው ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች የዲ ኤስ ቲቪ የቀጥታ ስርጭት እንደሚጀመርም ተገልጿል። ባህር ዳር…

የረጲ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ጥገና እየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረጲ ከደረቅ ቆሻሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የቆሻሻ ማጣሪያ፣ የስቲም ተርባይንና ጀነሬተር ጥገና እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ብሩክ ኤባ እንዳሉት ፥ ከጥቅምት ወር መጨረሻ ጀምሮ እየተከናወነ ያለውን ጥገና…

የጸረ-ሙስና ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በአዳማ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸረ-ሙስና ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ለ17ኛ ጊዜ በአዳማ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ - ጉባኤ  ሰዓዳ አብዱረሀማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡…

አርጀንቲና የኳታሩ ዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲና ፈረንሳይን በመለያ ምት በማሸነፍ የኳታሩ ዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆናለች፡፡   የ22ኛው የኳታር ዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በሉሳይል አይኮኒክ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡   በዚህም ፈረንሳይ…

የኢትዮጵያ ቡና አውደ ርዕይ በለንደን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ኢትዮ- ቡና አስመጪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ በጋራ ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ቡና አውደ ርዕይ ዛሬ በለንደን ተከፍቷል። ኤግዚቢሽኑ የእንግሊዝ እና ዓለም አቀፍ ቡና ገዢዎችን ከኢትዮጵያ አረንጓዴ እና የተቆላ…

አክሱምና አድዋ ከተሞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረጅም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የቆዩት አክሱም፣ አድዋና ውቅሮ ማሪያም ከተሞች በዛሬ ዕለት ዳግም አገልግሎቱን አግኝተዋል፡፡ እነዚህ ከተሞች ዳግም ተጠቃሚ የሆኑት ከሽረ-አድዋ የተዘረጋውን የ66 ኪሎ ቮልት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ…

የብልጽግና ፓርቲ ልዑክ በደቡብ አፍሪካው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ልዑካን ቡድን አባላት በደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ 55ኛ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ብልጽግና ፓርቲ እና የደቡብ አፍሪካው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ዘላቂ የሆነ የሁለቱን ሀገራት…

ሰሜን ኮሪያ ሁለት ባላስቲክ ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በዛሬው ዕለት ሁለት የባላስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ጃፓን ባህር ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡ ፒዮንግያንግ ባላስቲክ ሚሳኤሎችን ያስወነጨፈችው ጃፓን የመከላከያ አቅሟን ለማጠናከር የሚያስችል የ320 ቢሊየን ዶላር በጀት ይፋ ማድረጓን ተከትሎ ነው…