የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ቆይታ የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ አቅም ያሳደገ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአሜሪካ የነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵንያ የዲፕሎማሲ አቅም ያሳደገ እንደነበር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…