Fana: At a Speed of Life!

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ቆይታ የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ አቅም ያሳደገ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአሜሪካ የነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵንያ የዲፕሎማሲ አቅም ያሳደገ እንደነበር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

ከ141 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከኅዳር 30 እስከ ታኅሥሥ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ141 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል 81 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የገቢ…

መንግስት የፕሪቶሪያውን ስምምነት ከዳር ለማድረስ የጀመራቸውን እንቅስቃሴዎች ሁሉን አካላት ባሳተፈ መልኩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በፕሪቶሪያው የተደረሰውን ስምምነት ከዳር ለማድረስ የጀመራቸውን እንቅስቃሴዎች ሁሉን አካላት ባሳተፈ መልኩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፥…

የሀገር ውስጥ ገቢ ለማሳደግና ለልማት የሚውሉ ወጪዎችን ለመሸፈን የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል – ገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ ገቢ ለማሳደግና ለልማት የሚውሉ ወጪዎችን ለመሸፈን የጋራ ርብርብ እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ተናገሩ፡፡ የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ፣ ልማት ሚኒስቴር እንዲሁም የገቢዎች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ከክልል…

የደጎዲያ ጎሳ ባህላዊ መሪ ወባር አብዲሌ ወባር አብዲ የሰላም የክብር ሚዳሊያ ርክክብ በጅግጅጋ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደጎዲያ ጎሳ ባህላዊ መሪ ወባር አብዲሌ ወባር አብዲ የሰላም የክብር ሚዳሊያ ርክክብ ሥነ-ሥርአት በጅግጅጋ ቤተ መንግሥት እየተካሄደ ነው። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ ከጎረቤት ኬንያና ሶማሊያ የመጡ…

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 23ኛው በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ። ጉባኤው "ጠንካራ አጋርነት ለመልሶ መቋቋም፣ መልሶ ግንባታና ለሁለንተናዊ ዕድገት" በሚል መሪ ቃል ነው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው።…

የአፍሪካ ቴሌሜዲስን ኔትወርክ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቴሌሜዲስን ኔትወርክ የመጀመሪያ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ቴሌሜዲሲን ኔትዎርኩ ኢትዮጵያ ውስጥ በግሉ ዘርፍ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ከሌሎች አፍሪካውያን ጋር በመተባበር የጀመሩት መሆኑ ታውቋል፡፡ በመርሐ ግብሩም ሀባሪዶክ…

ወደ ትግራይ ክልል 229 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሕክምና ቁሳቁሶች መሰራጨታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ሥምምነቱን ተከትሎ ወደ ትግራይ ክልል 229 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶች መሰራጨታቸውን የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ገለጸ። የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ…

የቀድሞው የዩጎዝላቪያ ተጫዋች ሲንሳ ሚሃይሎቪች ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኢንተር ሚላን እና ላዚዮ ተከላካይ ሲንሳ ሚሃይሎቪች ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ሚሃይሎቪች በዛሬው እለት በጣሊያን ሮም ህይወቱ ማለፉን ደይሊ ሜይል አስነብቧል። በድንቅ ቅጣት ምት ጎሎቹ የሚታወቀው የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ ጠንካራ…