Fana: At a Speed of Life!

ኅብረተሰቡ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ላበረከተው አስተዋጽዖ የጋራ ግብረ ኃይሉ አመሰገነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ በየአካባቢው የተከበሩ በዓላት ያለምንም ችግር እንዲጠናቀቁ ላበረከተው ጉልህ አስተዋጽዖ የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ምስጋና አቅርቧል፡፡   የጋራ ግብረ ሃይሉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ÷መላው ኅብረተሰብ ከጸጥታና…

የአልሸባብ ከፍተኛ አመራር የሆነው አብዱላሂ ያሬ ተገደለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልሸባብ ከፍተኛ አመራር የሆነው አብዱላሂ ያሪ በተወሰደበት የድሮን ጥቃት መገደሉን የሶማሊያ መንግስት አስታወቀ፡፡ የሶማሊያ የማስታወቂያ ሚኒስቴር እንደገለጸው የአልሸባብ መስራች እንደሆነ የሚታመነው አብዱላሂ ያሬ በሶማሊያ ሀራምካ የባህርዳርቻ…

በጋምቤላ ክልል የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ በዘላቂነት ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው -ኢ/ር አይሻ መሀመድ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በየዓመቱ የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ በዘላቂነትና በአጭር ጊዜ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ እንደሚገኝ የመስኖና ቆላማ አከባቢዎች ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ገለጹ።   በክልሉ የተከሰተውን የጎርፍ አደጋ…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ለመከላከያ ሠራዊት 16 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ለመከላከያ ሠራዊት 16 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉ የምግብ፣ መድሐኒትና የተለያዩ ቁሳቁስን ያካተተ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በዚህ ወቅት ፥…

ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ለባቡር መንገድ ሥራ የሚውሉ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ለባቡር መንገድ ሥራ የሚውሉ ዕቃዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አስታወቀ። የሚመለከታቸው የክልልና የፌደራል መንግሥታት ንብረቶቹን በአግባቡ…

አቶ ታገሰ ጫፎና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዚዳንት ለስራ ጉብኝት አርባምንጭ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ - ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ ለስራ ጉብኝት አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ አመራሮቹ አርባምንጭ ከተማ ሲገቡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ወላይታ ዞን ለመከላከያ ሠራዊት ከ34 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ዞን ለመከላከያ ሠራዊት ከ 34 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነትና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉም÷ 116 ሰንጋዎችና እና 387 በግና ፍየሎችን እንዲሁም የተለያዩ ምግብ ነክ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሶችን…

በጥቅምት ወር የመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለግብርና ሥራ ምቹ ነው- ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቅምት ወር የመጀመሪያዎቹ አሥር ቀናት በአብዛኛው በደቡብና በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የተሻለ የእርጥበት ገጽታ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የመኸር ሰብል አምራች በሆኑትም ሆነ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን 2 ለ 1አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ አዳማ ከተማን 2 ለ1  በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በባህርዳር ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፍቃዱ አለሙ የፋሲልን የማሸነፊያ ሁለት ግቦች ሲያስቆጥር  ÷ አሜ ሙሃመድ  ደግሞ የአዳማ ከተማን ብቸኛ ግብ…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ደርሶባቸው በ150 ሚሊየን ብር የተገነቡ ተቋማት እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ውድመት በደረሰባቸው ሰባት ከተሞች በ150 ሚሊየን ብር የተገነቡ የትምህርት ቤቶችና የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከላት እየተመረቁ ነው፡፡ ፕሮጀክቶቹ ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ነው…