Fana: At a Speed of Life!

1 ሺህ 124 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1 ሺህ 124 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ዜጎቹ ዛሬ በተደረጉ በረራዎች መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። ከትናንት በስቲያ 1 ሺህ 21…

አፍሪካ ለኢንዱስትሪ ልማት መረጋገጥ ትኩረት እንድትሰጥ አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለኢንዱስትሪ ልማት መረጋገጥ ትኩረት እንድትሰጥ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ዛሬ ኒጀር ርዕሰ መዲና ኒያሚ በተካሄደው የአፍሪካ ህብረት 17ኛ ልዩ የመሪዎች ስብሰባ ላይ…

መንግስት በተለያዩ ዘርፎች ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ቁርጠኛ ነው – ሰመሪታ ሰዋሰው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በተለያዩ ዘርፎች ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ቁርጠኛ ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ገለጹ፡፡ በመንግስትና በዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በመልሶ ማቋቋም ጉዳዮች ላይ…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ምግብን ጨምሮ የሕክምና መሳሪያዎች ትግራይ ክልል ማድረሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም ከፈረንጆቹ ሕዳር 15 ጀምሮ 2 ሺህ 400 ሜትሪክ ቶን ምግብ እና 100 ሺህ ሊትር ነዳጅ ትግራይ ማድረሱን ገለጸ፡፡ 250 ቶን የሕክምና መሣሪያዎችን በሎጅስቲክሱ በኩል ወደ ክልሉ ማጓጓዙንም ነው ጨምሮ የጠቆመው፡፡…

በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በመሬት ዝርፊያ ከተጠረጠሩ 37 ግለሰቦች ውስጥ 12ቱ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሬት ላይ ሲደረግ በቆየ የማጣራት ስራ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከ37 ተጠርጣሪዎች ውስጥ 12 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ከመሬት ዝርፊያ ጋር በተያያዘ ሲያደርግ በቆየው የማጣራት…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የፌደራል የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና የፌደራል የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስናን ለመከላከል በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት ተፈራረሙ።   ስምምነቱን የተፈራረሙት የፌደራል የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና…

እስካሁን ከ17 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የሰብዓዊ እርዳታ ምግብ ወደ ትግራይ ክልል ተልኳል -ተመድ 

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ካሳለፍነው ሕዳር 15 ቀን ጀምሮ እስካሁን 17 ሺህ 80 ሜትሪክ ቶን ምግብ እና 699 ሜትሪክ ቶን ምግብ ነክ ያልሆነ ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል መላኩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታውቋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል የሚመለከታቸው ሁሉም አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ "ሴቶችን አከብራለሁ ጥቃቷንም እከላከላለሁ" በሚል መሪ ቃል የ16 ቀናት ፀረ -ጾታዊ ጥቃት ዘመቻ የመክፈቻ መርሐ…

ሩሲያ የሀገር ውስጥ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለሚጠቀሙ የንግድ ተቋማት ድጋፍ ታደርጋለች – ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በሀገር ውስጥ የበለጸጉ የመረጃ እና ቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለሚጠቀሙ የንግድ ተቋማት ድጋፍ የምታደርግ መሆኑን ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ፡፡ ድጋፉ ግብር በመቀነስና እና ማበረታቻዎችን በመፍቀድ ይተገበራልም ነው የተባለው፡፡ የሰው…