Fana: At a Speed of Life!

በአደባባይ በዓላት ላይ ሁከት በመቀስቀስ ወደ ሀገራዊ ቀውስ እንዲሸጋገር ሲያሴሩ የነበሩ 166 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል የደመራ ሥነስርዓት እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ በተከበረው የኢሬቻ በዓል ላይ የሽብር ተግባር በመፈጸም ሀገራዊ ቀውስ እንዲፈጠር በህቡዕ ሲያሴሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን የጸጥታና…

ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የቴሌኮም ኅብረት ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የቴሌኮም ኅብረት ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ አምባሳደር ዘነበ ከበደ ተናገሩ፡፡ የዓለም አቀፉ የቴሌኮም ኅብረት በሮማኒያ ቡካሬስት…

138 የአሸባሪው ሸኔ ቡድን አመራሮችና አባላት ተማረኩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ ዞን የሽብርተኛው ሸኔ ቡድን የደቡብ ቀጠና ምክትል አዛዥን ጨምሮ 138 በተለያየ ደረጃ የሚገኙ አመራሮችና አባላት ተማርከዋል። ቡድኑ ለህዝብ ጥቅም እሰራለሁ ከሚለው የማደናገሪያ ሃሳቡ…

የኢትዮጵያና ሩዋንዳን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች ማጠናክር በሚያስቸሉ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ በቀጣይ የሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች በሚጠናከሩበት ጉዳዮች ዙሪያ ከሩዋንዳ አምባሳደር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የሩዋንዳ አምባሳደር ሆፕ ቱሙኩነድን በጽህፈት ቤታቸው…

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም እንዲካሄድ በቂ ዝግጅት አድርጌያለሁ አለ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር በመቀናጀት የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገለፀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል…

በዓላት በሠላማዊ ሁኔታ ተከብረውመጠናቀቃቸው የህዝቡን የሠላም ዘብነት ያሳየ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት በፍፁም ሠላማዊ ሁኔታ መጠናቀቃቸው የህዝቡን ጠንካራ የሠላም ዘብነት ያሳየ ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ በመስከረም ወር ኢትዮጵያ አምራ…

ቴስላ ኩባንያ በርካታ ድርጊቶችን መከወን የሚችል ሮቦት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ቴስላ ኩባንያ በአንድ ጊዜ በርካታ ድርጊቶችን መከወን የሚችል ሮቦት ይፋ አድርጓል። ሮቦቱ መራመድ፣ እጆቹን ማወዛወዝ እና በጣቶቹ ዕቃ መያዝ የሚችል መሆኑ ነው የተነገረው። የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ኤሎን…

የሸለብታ የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ደቂቃ እስከ 30 ደቂቃ የሸለብታ ጊዜ መውሰድ ከድካም ስሜት እንዲወጡ እና የማስታወስ ችሎታ እንዲዳብር እንደሚረዳ የጤና ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ሸለብታ ሰውነትን ዘና የማድረግ፣ ድካምን የመቀነስ ፣ንቁ እንዲሆኑ የማድረግ፣ መጥፎ ስሜትን…

ማዕድን ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ሕዳር ወር በሚዘጋጀው ዓለም ዓቀፍ የማዕድን ኤክስፖ ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ሕዳር ወር ላይ በሚዘጋጀው ዓለም ዓቀፍ የማዕድን ኤክስፖ ላይ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምተናል ሲሉ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷…

በመጀመሪያው ዙር አሸናፊው ያልተለየበት የብራዚል ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወደ 2ኛ ዙር ተሸጋግሯል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ዙር አሸናፊው ያልተለየበት የብራዚል ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወደ ሁለተኛ ዙር መሸጋገሩን የሀገሪቱ ምርጫ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በብራዚል 11 ዕጩዎች የተሳተፉበት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በተካሄደው…