Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ 10 ሚሊየን ኩንታል በበጋ መስኖ ስንዴ ለማምረት ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 10 ሚሊየን ኩንታል በበጋ መስኖ ስንዴ ለማምረት ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው እንደገለፁት÷…

የኢትዮጵያ እና የህንድ ስትራቴጂካዊ አጋርነት በትብብር መስኮች እንደሚጠናከር ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ ፣ኤስያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል አምባሳደር ገበየሁ ጋንጋ ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጀነራል አምባሳደር ቡኒት ኩንዳል ጋር…

ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት እኛ ሚናችንን ልንወጣ ይገባል – የሀገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሚና በአግባቡ ልንወጣ ይገባል ሲሉ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ፡፡ የወላይታ እና የጋሞ አባቶች አዳነ አይዛ እና አቶ ተዘራ ሸዋዬ ÷ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ ስኬታማ እዲሆን የሀገር ሽማግሌዎች…

በዓላት በስኬት እንዲጠናቀቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰሞኑ የተካሄዱትን ህዝባዊ በዓላት ኢትዮጵያዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ እንዲከበሩ ከፍተኛ ሚና ላበረከቱት የፀጥታ አካላት፣ የሃይማኖት ተቋማትና አባ ገዳዎች እውቅና እና ምስጋና ሰጠ፡፡ በእውቅናና ምስጋና…

ኢጋድ በቀጠናው ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ለሚያደርገው ጥረት አባል ሀገራቱ ያላቸውን ድጋፍ ሊያጠናክሩ ይገባል – አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ድርጅቱ በቀጠናው ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ለሚያደርገው ጥረት ያላቸውን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ 40ኛው…

ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ከአምባሳደር ካትሪን ስሚዝ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ካትሪን ስሚዝን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ የዴንማርክ መንግሥት በክልሉ ደን ሀብት…

ከስደት ተመላሽ ዜጎችን አሰልጥኖ ወደ ሥራ ለማሰማራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፈርስት ኮንሰልት ኢትዮጵያና ጃምቦ የፅዳት አገልግሎት ጋር በመተባበር 5 ሺህ ከስደት ተመላሾችን ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በፊርማ…

አትሌት ታዬ ግርማ ከማንኛውም ውድድር ለ5 ዓመት ከ4 ወር ታገደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ታዬ ግርማ የተከለከለ የስፖርት አበረታች ቅመም በመጠቀሙ ለ5 ዓመት ከ4 ወር ከማንኛውም የስፖርት ውድድር መታገዱን የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አስታወቀ። ከመጋቢት 28 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ አትሌቱ ያስመዘገባቸው…

55 የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበት አህጉራዊ ኩነት በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "አፍሪካ ለአፍሪካውያን" የተሰኘ 55 የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበት አህጉራዊ ኩነት በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ አህጉራዊ ኩነቱን ለማካሄድ የቱሪዝም ሚኒስቴር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና አቢሲኒያ ቢዝነስ ኔትወርክ…