የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ 10 ሚሊየን ኩንታል በበጋ መስኖ ስንዴ ለማምረት ታቅዷል Amele Demsew Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 10 ሚሊየን ኩንታል በበጋ መስኖ ስንዴ ለማምረት ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው እንደገለፁት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እና የህንድ ስትራቴጂካዊ አጋርነት በትብብር መስኮች እንደሚጠናከር ተገለፀ Melaku Gedif Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ ፣ኤስያ እና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል አምባሳደር ገበየሁ ጋንጋ ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጀነራል አምባሳደር ቡኒት ኩንዳል ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት እኛ ሚናችንን ልንወጣ ይገባል – የሀገር ሽማግሌዎች ዮሐንስ ደርበው Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሚና በአግባቡ ልንወጣ ይገባል ሲሉ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ፡፡ የወላይታ እና የጋሞ አባቶች አዳነ አይዛ እና አቶ ተዘራ ሸዋዬ ÷ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ ስኬታማ እዲሆን የሀገር ሽማግሌዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓላት በስኬት እንዲጠናቀቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ Melaku Gedif Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰሞኑ የተካሄዱትን ህዝባዊ በዓላት ኢትዮጵያዊ ጨዋነትን በተላበሰ መልኩ እንዲከበሩ ከፍተኛ ሚና ላበረከቱት የፀጥታ አካላት፣ የሃይማኖት ተቋማትና አባ ገዳዎች እውቅና እና ምስጋና ሰጠ፡፡ በእውቅናና ምስጋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢጋድ በቀጠናው ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ለሚያደርገው ጥረት አባል ሀገራቱ ያላቸውን ድጋፍ ሊያጠናክሩ ይገባል – አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ዮሐንስ ደርበው Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ድርጅቱ በቀጠናው ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ለሚያደርገው ጥረት ያላቸውን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ 40ኛው…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ከአምባሳደር ካትሪን ስሚዝ ጋር ተወያዩ Amele Demsew Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ካትሪን ስሚዝን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ የዴንማርክ መንግሥት በክልሉ ደን ሀብት…
የዜና ቪዲዮዎች የውሃ ማውጫ ማሽን አስመስሎ የሰራው ወጣት Amare Asrat Oct 3, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=VxF0hJSvLUk
የሀገር ውስጥ ዜና ከስደት ተመላሽ ዜጎችን አሰልጥኖ ወደ ሥራ ለማሰማራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ Feven Bishaw Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፈርስት ኮንሰልት ኢትዮጵያና ጃምቦ የፅዳት አገልግሎት ጋር በመተባበር 5 ሺህ ከስደት ተመላሾችን ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በፊርማ…
የሀገር ውስጥ ዜና አትሌት ታዬ ግርማ ከማንኛውም ውድድር ለ5 ዓመት ከ4 ወር ታገደ Meseret Awoke Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ታዬ ግርማ የተከለከለ የስፖርት አበረታች ቅመም በመጠቀሙ ለ5 ዓመት ከ4 ወር ከማንኛውም የስፖርት ውድድር መታገዱን የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አስታወቀ። ከመጋቢት 28 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ አትሌቱ ያስመዘገባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና 55 የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበት አህጉራዊ ኩነት በአዲስ አበባ ይካሄዳል Shambel Mihret Oct 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "አፍሪካ ለአፍሪካውያን" የተሰኘ 55 የአፍሪካ ሀገራት የሚሳተፉበት አህጉራዊ ኩነት በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ አህጉራዊ ኩነቱን ለማካሄድ የቱሪዝም ሚኒስቴር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና አቢሲኒያ ቢዝነስ ኔትወርክ…