Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ከ246 ሺሕ በላይ በጎ ፈቃደኞችን የሚያሳትፍ የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ246 ሺሕ በላይ በጎ ፈቃደኞችን የሚያሳትፍ የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ የ2015 የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎትን ዛሬ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በይፋ…

በአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች በኮንግረሱ አብላጫ ወንበር አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች በተወካዮች ምክር ቤት አብላጫ ወንበር አሸንፈዋል። በምርጫው ሪፐብሊካኖች እስካሁን የምክር ቤቱን መቀመጫ ለመቆጣጠር የሚያስፈልጋቸውን 218 ወንበሮች አግኝተዋል ነው የተባለው። ሪፐብሊካኖች ተጠባቂውን…

የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር ናይፍ አል ቃጥቢ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የጋራ የኢንቨስትመንት ማስተዋወቅ ስራ፣ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች ለኩዌት ባለሃብቶች ማስተዋወቅ…

የታይፎይድ መንስዔ፣ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይፎይድ የሚከሰተው "ሳልሞኔላ ታይፊ " በተባለ ባክቴሪያ ሲሆን ባክቴሪያው በተበከለ ምግብ፣ መጠጥ ወይም ውሃ ይተላለፋል። በሳልሞኔላ ታይፊ የተያዙ ሰዎች ባክቴሪያውን በአንጀታቸውና በደማቸው ውስጥ ይሸከማሉ። የታይፎይድ በሽታ…

ሰላም ለንግዱ ማህበረሰብ ቁልፍ ሚና አለው- አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላም ለንግዱ ማህበረሰብ ቁልፍ ሚና አለው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታዬ ደንደአ ገለጹ፡፡ "ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ስኬት የፋይናንስ  ተቋማትና የመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚና " በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማትና የልማት…

አቶ ደመቀ መኮንን መንግስት ለሰላም ስምምነቱ ተፈጻሚነት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አኔት ዌበር ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው በሰላም ስምምነቱ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተመስርቷል፡፡ የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንት ግሩፕ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ፣ የክላስተር አስተባባሪዎች እና ባለድርሻ…

የደቡብ ክልል እና የብሄረሰቦች ምክር ቤት የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት እና የብሄረሰቦች ምክር ቤት የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልል የዞንና የልዩ ወረዳ የምክር ቤት አባላት በተገኙበት የጋራ ጉባዔው በወላይታ ሶዶ ከተማ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ምክር ቤቱ በዞንና ልዩ…

ጀርመን ለሴፍቲ ኔት እና ግጭት ማገገሚያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ በጀርመን ኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር የአፍሪካ ዳይሬክተር ቢሪግት ፒከል ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅትም በኢፌዴሪ መንግስት እና በህወሓት መካከል ስለተደረሰው የሰላም ስምምነት እና…

31ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ነገ በሐዋሳ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው ጉባኤ "ጠንካራ የትምህርትና ምዘና ስርአት ለትምህርት ጥራት" በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው። ጉባኤው ነገ እና ከነገ በስቲያ የሚካሄድ ሲሆን፥ በዛሬው ዕለት ከከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እቅድ አፈፃፀምና አጠቃላይ አካሄድ ጋር በተያያዘ…