Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ለጤና ተቋማት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ በክልሉ ለሚገኙ ጤና ተቋማት ድጋፍ አድርጓል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ እንዳሉት÷ የተደረገው ድጋፍ በክልሉ ያለው የጤና አገልግሎት በተለይም…

ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ አብሮነት፣ ትብብር እና ልማት ላይ እንዲያተኩር ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ ልማት ላይ ትኩረት አድርጎ የአብሮነት እና ትብብር መንፈሱን እንዲያሳድግ በተመድ የቻይና ምክትል ቋሚ ተወካይ ዳይ ቢንግ ጠየቁ፡፡ ዳይ ቢንግ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት በ77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ መሆኑን ሲጂቲ…

ኢሬቻ የኦሮሞ ታላቅነት የሚታይበት መድረክ የሰላምና ወንድማማችነት ምልክት ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የኦሮሞ ታላቅነት የሚታይበት መድረክ የሰላምና ወንድማማችነት ምልክት ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኢሬቻን በዓል አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ባህል የማንነት መገለጫ…

የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢዩልደርስ አዋርድስ አቶ አይሸሽም ተካን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ባለሀብት አይሸሽም ተካ በአፍሪካ ምጣኔ ሀብት ዕድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢውለደር አዋርድስ ሽልማት አበረከተላቸው፡፡ የአፍሪካን ኢኮኖሚ በመገንባት ትልቅ ድርሻ ላበረከቱ ታዋቂ አልሚዎች እውቅና የሚሰጠው…

የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የግድያ፣ የውንብድና እና የዘረፋ ወንጀልን ሲፈጽሙ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር መዋላቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለፀ።   የሽብር ተልዕኮ ተቀብለው በንፁሃን ዜጎች ላይ ሦስት(3) የግድያ፣…

በባህርዳር ከተማ ከ20 ሺህ በላይ ሀሰተኛ ዶላር መያዙ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ 20 ሺህ 600 ሀሰተኛ ዶላር በህገወጥ መንገድ ለምንዛሬ ሊውል ሲል ከእነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መነሻቸውን ደሴ ያደረጉት የሃሰተኛ ዶላር አዘዋዋሪዎቹ ባህርዳር ከተማ ሲደርሱ በልዩ…

የሲዳማ ክልል ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት የ26 ሚሊየን ብር የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና ህዝብ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት የ26 ሚሊየን ብር የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የተረከቡት የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ ÷ የኢትዮጵያን ሉዓላዊ አንድነት ለማስቀጠል…

በመዲናዋ 4ኛው የኢሬቻ ፎረም እና የዋዜማ ዝግጅት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በጋራ ያዘጋጁት አራተኛው የኢሬቻ ፎረም እና የዋዜማ ዝግጅት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ፡፡ በነገው ዕለት ለሚከበረው የኢሬቻ ክብረ በዓል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

ኢሬቻ ባህላዊ እሴቶቹ ተጠብቀው ለትውልድ እንዲተላለፍ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ግንባታና አብሮነት ዓይነተኛ ሚና ያለው ቅርሳችን በመሆኑ ባህላዊ እሴቶቹ ተጠብቀው ለትውልድ እንዲተላለፍ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት አለበት አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሀሙድ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉት የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሀሙድ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ ሽኝት…