Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወደብ፣ ተርሚናልና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወደብ፣ ተርሚናልና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ማሞ ምህረቱ የተመራ  እና የኢትዮጵያ ባህርና ሎጀስቲክስ አገልግሎት…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋናው መስሪያ ቤት ተገኝተው የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ሲደርሱ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…

በኡጋንዳ 6 የጤና ባለሙያዎች በኢቦላ መያዛቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ አምሥት ሐኪሞች እና አንድ የአንስቴዢያ ባለሙያ በኢቦላ ቫይረስ መያዛቸው ተገለጸ፡፡ የሕክምና ባለሙያዎቹ በቫይረሱ መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ ለሕክምና ወደ ለይቶ ማቆያ መወሰዳቸውን ዘ ኢስት አፍሪካን ዘግቧል፡፡ የሙቤንዴ የኢቦላ…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የሕይወት ታሪክ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ ከእናቱ ከወይዘሮ ሀገርነሽ ዋሴ እና ከአባቱ አቶ አፈወርቅ መንግሥቱ በ1970 ዓ.ም በጎንደር አዘዞ ተወለደ፡፡ በተወለደ በሶስት ወሩም ወላጆቹ ኑሯቸውን በደብረታቦር ከተማ አድርገው በዚያም እድሜው ሲደርስ…

በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የተካሄደው ጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 2013 እስከ ታህሳስ 2014 ዓ.ም በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የተካሄደው ጥናት ውጤት ይፋ ሆኗል። ጥናቱ የተካሄደው በአማራ ክልል በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ…

የሐረሪ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 31 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት 31 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ለመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ አስክሬን የሽኝት መርሐግብር በወዳጅነት አደባባይ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ አስክሬን ሽኝት መርሐግብር በወዳጅነት አደባባይ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ከአርቲስቱ መኖሪያ ቤት ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር÷ አሁንም በወዳጅነት ፓርክ የሽኝት ስነ…

የኦሮሞ ምርምር ማህበር ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ምርምር ማህበር ምስረታ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል። ማህበሩ የኦሮሞን ህዝብ ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋ እና የገዳ ስርዓት በጥልቀት በመመርመር ህዝቡ ባህሉን እንዲያውቅ ለማድረግ የተቋቋመ መሆኑ ተገልጿል።…

ዓለም አቀፉን የዋጋ ግሽበት ለመቋቋም ሥር-ነቀል የፖሊሲ ለውጥ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚስተዋለውን የዋጋ ግሽበት ለመቋቋም እና ዕድገት ለማስቀጠል ሥር-ነቀል የፖሊሲ ለውጦች እንደሚያስፈልጉ የዓለም ንግድ ድርጅት ኃላፊ ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ ገለጹ፡፡ በዓለማችን እየተስተዋሉ ያሉ ተደራራቢ ቀውሶች ዓለማችንን ወደ…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር ከመኖሪያ ቤቱ ጀምሮ እየተካሄደ ነው፡፡ ከአርቲስቱ መኖሪያ ቤት ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር÷ በመቀጠልም በወዳጅነት ፓርክ በመንግሥት ባለስልጣናት፣ በሙያ…