Fana: At a Speed of Life!

በአርሶ አደርና አርሶ አደር ልጅ ስም ለ22 ግለሰቦች በህገ-ወጥ መንገድ የተሰጠ ካርታ እንዲፀና አድርገዋል በተባሉ ተከሳሾች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አርሶ አደርና የአርሶ አደር ልጅ ስም ለ22 ግለሰቦች በህገ-ወጥ መንገድ የተሰጠ ካርታ እንዲፀና እና መብት እንዲፈጠርላቸው አድርገዋል በተባሉ 43 ተከሳሾ ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡…

ከሰኞ ጀምሮ 6 አባላት ያሉት የባለሙያዎች ቡድን ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ሥድስት አባላትን ያካተተ የባለሙያዎች ቡድን ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በማቅናት ምልከታ ሊያደርግ ነው፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደር እና መሰረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር የፈጸመችው ፍቺ 33 ቢሊየን ዮሮ እንዳሳጣት ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ለቃ መውጣቷ (ብሪኤግዚት) 33 ቢሊየን ዮሮ እንዳሳጣት አንድ ጥናት አመላከተ። መቀመጫውን ለንደን ያደረገው ቡድን ያጠናው ጥናት ብሪታንያ ህብረቱን ለቃ መውጣቷ በኢኮኖሚያዊ እድገቷ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳረፉን…

በጋምቤላ ክልል ለጤና መድኅን አገልግሎት ትግበራ ስኬታማነት የሚደረገው ድጋፍ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የጤና መድኅን አገልግሎት ትግበራ ስኬታማነት የክልሉ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ እደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ የማሕበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት የ2014 ዓ.ም የአፈፃፀም ግምገማና የ2015 ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል።…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሙስና እና ብልሹ አሠራር ፈፃሚዎችን ለማጋለጥ የጥቆማ መስጫ መስመር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሙስና እና ብልሹ አሠራር ፈፃሚዎችን ለማጋለጥ የጥቆማ መስጫ ነፃ የስልክ መስመር (9080) መዘጋጀቱን የክልሉ የፀረ-ሙስና ኮሚቴ ገለጸ። የክልሉ የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ እና የፀረ-መስና ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ባበክር…

በቤተሰብ ዕቅድና ጤና አጠባበቅ ላይ የሚተገበር 2 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በቤተሰብ ዕቅድና ጤና አጠባበቅ ላይ የሚተገበር የ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ በሦስት ዓመት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ እና በኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር እንዲሁም በፓካርድ ፋውንዴሽን…

ለቁልቢ ገብርኤል ክብረ በዓል በቂ ዝግጅት መደረጉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የሚከበረው የቁልቢ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ በዓሉ በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከመከላከያ…

ተመራጩ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራጩ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾመዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ዳ ሲልቫ በአጠቃላይ 21 ሚኒስትሮችን የሾሙ ሲሆን፥ ከዚህ ውስጥ ስድስቱ ሴቶች ናቸው ተብሏል። ተመራጩ ፕሬዚዳንት በቀጣዩ ሳምንትም ተጨማሪ ሚኒስትሮችን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደረቅ ጭነት አገልግሎት ዘርፍ ሽልማት በአራት ዘርፎች ዕጩ ሆኖ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደረቅ ጭነት አገልግሎት ዘርፍ ሽልማት በአራት ዘርፎች ዕጩ ሆነ ቀረበ። አየር መንገዱ በሚሰጠው የደረቅ ጭነት ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ነው በስታት ታይምስ የደረቅ ጭነት አገልግሎት ሽልማት ዕጩ ሆኖ የቀረበው።…