Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሞ ምርምር ማህበር ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ምርምር ማህበር ምስረታ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል። ማህበሩ የኦሮሞን ህዝብ ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋ እና የገዳ ስርዓት በጥልቀት በመመርመር ህዝቡ ባህሉን እንዲያውቅ ለማድረግ የተቋቋመ መሆኑ ተገልጿል።…

ዓለም አቀፉን የዋጋ ግሽበት ለመቋቋም ሥር-ነቀል የፖሊሲ ለውጥ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚስተዋለውን የዋጋ ግሽበት ለመቋቋም እና ዕድገት ለማስቀጠል ሥር-ነቀል የፖሊሲ ለውጦች እንደሚያስፈልጉ የዓለም ንግድ ድርጅት ኃላፊ ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ ገለጹ፡፡ በዓለማችን እየተስተዋሉ ያሉ ተደራራቢ ቀውሶች ዓለማችንን ወደ…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር ከመኖሪያ ቤቱ ጀምሮ እየተካሄደ ነው፡፡ ከአርቲስቱ መኖሪያ ቤት ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር÷ በመቀጠልም በወዳጅነት ፓርክ በመንግሥት ባለስልጣናት፣ በሙያ…

ኢትዮጵያ በመንግስታቱ ድርጅት 77ኛው ጠቅላላ ጉባዔ ወሳኝ አቋሞቿን አስረድታለች -የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስታቱ ድርጅት 77ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ኢትዮጵያ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና በሰሜኑ ጦርነት ጉዳይ አቋሟን ያስረዳችበት እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 11 ሺህ ሄክታር መሬት የበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው የበጋ ወራት 11 ሺህ ሄክታር መሬት የበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊው አቶ ባበክር…

የአርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተወዳጁ አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት እንደሚፈጸም የቀብር ሥነ ሥርዓቱን ለማስፈፀም የተቋቋመው ኮሚቴ አስታውቋል። የቀብር ሥነ ሥርአቱ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል…

በአዲስ አበባ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበትን ቦታ የማጽዳት ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበትን ቦታ  የማጽዳት ስራ በዛሬው ዕለት ተከናውኗል፡፡ የጽዳት መርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ  ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣  የሀገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ሰዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከኔዘርላንድስ አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድና ዩኔካ  ቋሚ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ  በኢትዮጵያ ከኔዘርላንድስ አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት፣ በኢጋድና ዩኔካ  ቋሚ ተወካይ ጃን ቤከር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ÷ በመጋቢት 2023 በኒውዮርክ በሚካሄደው የተባበሩት…

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሽብርተኝነትን በመዋጋት ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በትብብር የሚከናወኑ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትን ዛሬ በጎበኙበት ወቅት ከዚህ ቀደም ሽብርተኝነትን በመዋጋት እና በመረጃ ልውውጥ ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በትብብር ይከናወኑ የነበሩ…

አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ደሚቱ ሀምቢሳ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል ስራ አስፈጻሚ ሎፔዝ ዳሲልቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደሯ  ወቅታዊ የኢትዮጵያ  ሁኔታን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በተለይም መንግስት በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል…