Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚቴ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦትና ተደራሽነት ላይ ቀጣይ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራው ብሔራዊ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚቴ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦትና ተደራሽነት ጉዳይ ላይ በመምክር ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡…

በሩብ ዓመቱ የተገኙ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና ክፍተቶችን ለማስተካከል ርብርብ ማድረግ ይገባል – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም የተገኙ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና የታዩ ክፍተቶችን በአጭር ጊዜ ለመሙላት የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጸ፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ…

ፖላንድን የመታው ሚሳኤል ከዩክሬን የተወነጨፈ ሳይሆን አልቀረም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖላንድ በፀረ-አውሮፕላን ሚሳኤል መመታቷ ተነገረ፡፡ የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማቴዝ ሞራዊኪ ÷ ብሔራዊ የደኅንነት እና መከላከያ ሚኒስትሮቻቸውን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተዋል፡፡ ሩሲያ የተኮሰችባትን ሚሳኤል ለማክሸፍ ዩክሬን በወሰደችው አጸፋዊ…

ሩሲያ በ52 ከፍተኛ የአየርላንድ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በ52 ከፍተኛ የአየርላንድ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ÷ማዕቀቡ የተጣለው የአየርላንድ መንግስት እና ባለስልጣናቱ በሚያራምዱት ፀረ-ሩሲያ አቋም ምክንያት…

ሚኒስቴሩ ከአምራች ዘርፉ 562 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአምራች ዘርፍ 562 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሚኒስትሮች እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ባለበት ወቅት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እንደገለፁት÷ እሴት ጨምሮ ወደ…

ኮሚቴው በዓየር የሰብዓዊ እርዳታ ለማቅረብ የሚያስችለውን የሙከራ በረራ ዛሬ ወደ ሽረ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከሁለት ዓመት በኋላ የመጀመሪያ የሆነውን የአውሮፕላን የሙከራ በረራ ዛሬ ወደ ሽረ አውሮፕላን ማረፊያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡   ኮሚቴው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ ÷ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ከሁለት…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዕርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ትግራይ ክልል መግባታቸውን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብአዊ ዕርዳታ የጫኑ ከባድ ተሽከርካሪዎች ትግራይ ክልል መግባታቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። ተሽከርካሪዎቹ በጎንደር አድርገው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸውንም ነው የገለጸው። አልሚ ምግቦቹ በቀጣዮቹ ቀናት ውስጥ ለህብረተሰቡ…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሦስተኛ ደረጃ ሕክምና ለሚሰጡ የጤና ተቋማት ብድር ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁና በውጭ ሀገራት የሚሰጡ የሦስተኛ ደረጃ የሕክምና አገልግሎቶችን በሀገር ውስጥ መስጠት ለሚችሉ የጤና ተቋማት ብድር መስጠት ሊጀምር ነው፡፡ ሦስተኛ ደረጃ (ተርሸሪ ሌቭል) ሆስፒታል ዘመናዊ መሣሪያዎችን…

ሚኒስትሮች እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ፡፡ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሥራ አስኪያጅ…

በሲዳማ ክልል የሌማት ትሩፋትን የማስተዋወቅ መርሐ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በሸበዲኖ ወረዳ በፉራ ቀበሌ የሌማት ትሩፋትን የማስተዋወቅ መርሐ ግብር ተካሔደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ መርሐ ግብሩ…