Fana: At a Speed of Life!

የማሕፀን በር ካንሰር- አምጪ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ላይ ያተኮረ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሕፀን በር ካንሰር አምጪ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ላይ ትኩረት ያደረገ ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የዘርፉ ባለሙያዎች የተሳተፉበት ሲምፖዚየሙ÷ የማሕፀን በር ካንሰር- አምጪ ቫይረስ መከላከያ ክትባትን…

የደመራ በዓል ሲከበር የእሳት አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ እንዲደረግ ኮሚሽኑ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኀብረተሰቡ የመስቀል ደመራ በዓልን ሲያከብር ድንገተኛ የእሳት አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ በዓሉን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣…

ኢትዮጵያ የመንግሥታቱ ድርጅት ለአፍሪካ ተገቢውን ትኩረት እንዲሰጥ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታቱ ድርጅት ለአፍሪካ ተገቢውን ትኩረት መስጠት እንዳለበት የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ ከተማ በመካሄድ ላይ…

መንግስትና ሕዝብ የታወጀባቸውን ጦርነት በመመከት የልማት ሥራ እየሠሩ ፈተናን መቋቋም እንደሚቻል አሳይተዋል – አቶ ንጉሡ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስትና ሕዝብ የታወጀባቸውን ጦርነት በመመከት የልማት ሥራ እየሠሩ ፈተናን መቋቋም እንደሚቻል አሳይተዋል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ሥራና ስልጠና ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ…

ሚኒስቴሩ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት እየሰራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የንጹህ መጠጥ ውሃ እና የኃይል መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ሚኒስትሩ ዶ/ር አንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ እንደገለጹት ፥ የመልሶ ግንባታ ሥራው…

በመዲናዋ የትምህርት ጉባዔ  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 29ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባኤ "ትምህርት ለብዘሀ ባህልና ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ የ2014 የትምህርት ዘመን እቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ እቅድ ዝግጅት…

ወልቂጤ ከነማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣መስከረም 14፣2015 (ኤፍ ቢሲ) ወልቂጤ ከነማ የ2015 የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል። ክትፎዎቹ የዩጋንዳውን ክለብ ቡል ኤፍ ሲ 2 ለ 1 በማሸነፍ ነው ሻምፒዮን መሆን የቻሉት። በባህርዳር ስታዲየም በተደረገው የፍፃሜ ጨዋታ ወልቂጤ ከመመራት ተነስቶ በሳሙኤል አስፈሪ…

አዲስ አበባ በሕግና በሥርዓት እየተመራች እንደስሟ ውብ አበባ ትሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ በሕግና በሥርዓት እየተመራች እንደስሟ ውብ አበባ ትሆናለች ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አዲስ አበባን…

በኦሮሚያ ክልል የተሰጠው የኢንቨስትመንት ፍቃድ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት ስኬታማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተሰጠው የኢንቨስትመንት ፍቃድ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት ስኬታማ መሆኑን የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ተሾመ አዱኛ ፥ የኦሮሚያ ክልል በ2014 በጀት ዓመት 3 ሺህ 588…

በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በዞኑ አልከሶ 01 ቀበሌ መኒታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከቀኑ 6 ሰዓት ከ30 ደቂቃ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን እና በ3…