Fana: At a Speed of Life!

ፖሊስ በዓላቱ በሰላም እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የደመራና የመስቀል በዓላት በሰላም እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ ለደመራና መስቀል በዓላት ዝግ የሚሆኑ መንገዶችንም ፖሊስ  ይፋ አድርጓል፡፡ ሰኞ መስከረም…

በሐረሪ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ልዑካን ቡድን ጋር በክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥና ማስፋፊያ ዙሪያ  ተወያይተዋል፡፡ ወይዘሮ ሚስራ አብደላ በውይይቱ ወቅት…

የሀድያ ብሄር ዘመን መለወጫ”ያሆዴ” በ“ዩኔስኮ” እንዲመዘገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀድያ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል "ያሆዴ" በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፥ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እንዲመዘገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሀዲያ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል " ያሆዴ" በዞኑ ከተማ ሆሳዕና "ሀዲይ…

“ዮ…ማስቃላ”  በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ የዘመን መለወጫ በዓል “ዮ...ማስቃላ” በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በጋሞ ዞን አስተዳደር ግቢ ውስጥ የተገነባውና የጋሞ ብሔር የሰላም ተምሳሌት ምልክት በሆነው ሐውልት ምረቃ ተጀምሯል። በበዓሉ በሕዝብ ተወካዮች…

አቶ ርስቱ ይርዳው በሜሪጆይ ኢትዮጵያ ለሚገኙ አረጋውያን ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ በሜሪጆይ ኢትዮጵያ ሐዋሳ ቅርንጫፍ ለሚገኙ አረጋውያን ማዕድ አጋሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት ፥ በእድሜ የገፉ አረጋውያንን መደገፍ ከሁሉም አካላት…

የብድር እና ቁጠባ ተቋማት አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ድርሻ አላቸው – ዶክተር ይናገር ደሴ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብድር እና ቁጠባ ተቋማት በሀገራችን የልማት እንቅስቃሴ በተለይም አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ገለጹ፡፡ ዶክተር…

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ700 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ለ14ኛ ጊዜ የሕክምና ዘርፍን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች ያስተማራቸውን ከ700 በላይ ተማሪዎች አስመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር…

የሀዲያ ብሔር የዘመን መለወጫ “ያሆዴ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዲያ ብሔር የዘመን መለወጫ የሆነው- "ያሆዴ" በዓል በሆሳዕና ከተማ "ሀድይ ነፈራ" በተባለ የበዓሉ ማክበሪያ ስፍራ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ በቅርብና በሩቅ ያሉ ተሰባስበው በጋራና በአንድነት…

የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር መጠናከር የሀገራቱን የንግድ እንቅስቃሴን ያቀላጥፋል- አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ- ጂቡቲ ስታንደርድ ጌጅ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር የሁለቱን ሀገራት የንግድ እንቅስቃሴ እንደሚያቀላጥፍ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ። የአክሲዮን ማህበሩ የስራ አመራር ቦርድ…

የጋሞ አባቶች የሰላም ተምሳሌትነትን የሚዘክር ሐውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ አባቶች እርጥብ ሳር ይዘው ሰላም ያወረዱበትን የሰላም እሴት የሚዘክር ሐውልት ተመርቋል። ሐውልቱ 4 ሜትር ከ70 ሴንቲ ሜትር ርዝመት ሲኖረው ሙሉ በሙሉ በፋይበር ግላስ የተሰራ ነው። …