Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን የተረከቡት የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ የኢትዮጵያን…

የአሸባሪዎች ጥቃት የኢትዮጵያን ብልጽግና ከማረጋገጥ አያስቆመንም- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪዎች የጥፋት እርምጃ ጥቃት የኢትዮጵያን ብልጽግና ከማረጋገጥ ለማስቆም እንደማይችል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ ከሰሞኑ አሸባሪው…

ፀደይ ባንክ ሥራውን በይፋ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) የአሁኑ ፀደይ ባንክ በይፋ በዛሬው ዕለት ሥራውን ጀምሯል። ባንኩ በ8 ቢሊየን ብር የተከፈለ ካፒታል በ148 ቅርንጫፎች በዛሬው ዕለት በመላ ሀገሪቱ ወደ ሥራ…

የጊፋታ በዓል የሩጫ ውድድር በወላይታ ሶዶ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊፋታ በዓል የ3 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በወላይታ ሶዶ ከተማ በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ የተደረገውን የሶስት ኪሎ ሜትር ሩጫ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ ለማ አስጀምረውታል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የስንዴ ምርታማነት በአማራ ክልል በውጤታማ ሂደት ላይ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን የስንዴ ምርታማነት በጎ ጅምር ላይ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በአቃቂ ቃሊቲ የእሳት አደጋ የሰው ህይወት አጠፋ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ሌሊት 7 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ቱሉዲምቱ አካባቢ የተለያዩ አነስተኛ የንግድ አገልግሎት የሚሰጡ 15 የሚሆኑ በላስቲክ፣ በሸራና አነስተኛ ቁሳቁስ ተሰሩ መጠለያዎች በእሳት አደጋ ወደሙ። የአዲስ አበባ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሩስያና ማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒውዮርክ እየተካሄደ ባለው 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጉባዔው ጎን ለጎን ከሩስያ እና ማሊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ። አቶ…

የደቡብ ክልል የብሔረሰቦችን የዘመን መለወጫ በዓላት ባህላዊ እሴት ጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚከበሩ የብሔረሰቦች የዘመን መለወጫ በዓላትን ባህላዊ እሴት ጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የህዝብ በዓላት ከዘመን መለወጫነት ባለፈ ለስራ ባህል ግንባታ፣ ለሰላምና…

ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅቷን አጠናቃ የዝግጅት ስራው እየተገባደደ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ እንዲሆን…

በመዲናዋ የመስቀል በዓል ተከብሮ እስኪጠናቀቅ የሞተር ብስክሌት እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ማክሰኞ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓል በሰላም ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሞተር ብስክሌት እንቅስቃሴ እንዳይኖር ተወስነ። የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ እሁድ ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ማክሰኞ መስከረም 17 ማታ…