Fana: At a Speed of Life!

በአሶሳ ከተማ ሲከበር የቆየው የቱሪዝም ቀን ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣መስከረም 15፣2015(ኤፍ ቢሲ) “አዲስ እሳቤ ለቱሪዝም” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአሶሳ ከተማ ሲከበር የቆየው የቱሪዝም ቀን ተጠናቀቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ በአገራችን የተከበረው የቱሪዝም ቀን ትውልዱ እራሱን እና ሀገሩን…

የቱሪዝምን ሃብቶቻችንን በማልማት የብልጽግና ጉዟችንን እውን እናደርጋለን – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሃብቶቻችንን በማልማት የብልጽግና ጉዟችንን እውን እናደርጋለን ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት “አዲስ እሳቤ ለቱሪዝም” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን 35ኛው…

አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በበርሊን በተካሄደው 48ኛው የበርሊን ማራቶን አትሌት ትዕግስት አሰፋ የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል ጭምር አሸንፋለች፡፡ አትሌት ትዕግስት 2 ሰዓት ከ15 ደቂቃ ከ37 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው የቦታው አዲስ ክብረወሰን…

ኪፕቾጌ በበርሊን ማራቶን ክበረ ወሰን በመስበር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያዊው ኢሉድ ኪፕቾጌ በበርሊን ማራቶን የራሱን ክበረ ወሰን በመስበር አሸንፏል፡፡ የዓለም አትሌቲክስ መረጃ እንደሚጠቁመው÷ አትሌቱ ዛሬ በተካሄደው የበርሊን ማራቶን 2:01:09 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው ቀድሞ የነበረውን ሰዓት በ30 ሰኮንዶች…

ታላቁ የህዳሴ ግድብ የቱሪዝም እንቅስቃሴን በከፍተኛ ደረጃ የሚያነቃቃ ፕሮጀክት ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከኃይል ማመንጫነት ባሻገር የቱሪዝም እንቅስቃሴን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያነቃቃ ፕሮጀክት መሆኑን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የየቱሪዝም ሚኒስትሯ ናሲሴ ጫሊን ጨምሮ…

ስደትን ለመከላከል ለወጣቶች አማራጭ የሥራ እድል መፍጠር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገወጥ የሰዎች ዝዉዉርና ስደትን ለመከላከል ለወጣቶች አማራጭ የሥራ እድል መፍጠር ተገቢ ነው ተባለ፡፡ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጂማ ዲልቦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጂቶች በሀገር ዕድገት ላይ ያላቸዉን ሚና መጠቀም…

ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ15ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከል ዛሬ ተመረቀ፡፡ ማዕከሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ደረጀ ዱጉማ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር…

ከንቲባዋ በግንባር መስዋዕትነት እየከፈሉ ለሚገኙ ጀግኖች ቤተሰቦች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤተሰቦቻቸው ርቀው በግንባር መስዋዕትነት እየከፈሉ ለሚገኙ ጀግኖችን ቤተሰቦች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ በተጨማሪም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ከዚህ ቀደም የእሳት አደጋ ደርሶባቸው የነበሩ 9 ቤቶች ተገንብተው…

የሀረሪ ክልል፣ ደቡብ ጎንደር ዞንና ደብረማርቆስ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል፣ ደቡብ ጎንደር ዞን እና የደብረማርቆስ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ክልሉ ድጋፋን ያደረገው በአፋር ክልል ለሚገኘው የሠራዊቱ አባላት ነው። ግማሽ ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን ቁሳቁሶች…

የኢሬቻ በዓል አከባበርን በተመለከተ በሀረሪ ክልል የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል አከባበርን በተመለከተ በሀረሪ ክልል የፓናል ውይይት ተካሄደ። የሀረሪ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ተወላዳ አብዶሽ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት÷ በክልሉ የኢጪታና ኢሌ ባህላዊ ጨዋታዎችን ጨምሮ ሌሎችም የኦሮሞ…