Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኡመድ ኡጁሉ በጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል የተገነባውን የኦክስጅን ማምረቻ ማዕከል መረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር ኡመድ ኡጁሉ በጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል የተገነባውን የኦክስጅን ማምረቻ ማዕከል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ሌሎች…

ጅቡቲ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና ኢንቨስትመንት ያላትን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ እንሰራለን- የጅቡቲ ሉዓላዊ ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅቡቲ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ጥብቅ የባህል፣ የቋንቋና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር በንግድና ኢንቨስትመንት ለመድገም እንደሚሰራ የጅቡቲ ሉዓላዊ ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ስሊም ፌሪያኒ ተናገሩ። ጅቡቲ ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ ቀጣናዊ ውህደትን የሚያፋጥኑ…

ባለሐብቶች በመዲናዋ የሚቀርቡ የቤት ጥያቄዎችን ለማቃለል የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ባለሐብቱ በተዘረጉት የቤት ልማት ፕሮግራሞች ላይ በመሳተፍ ተደራራቢ የቤት ጥያቄዎችን ለማቃለል የበኩሉን አስተዋፅዖ እንዲያበረከት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከንቲባ አዳነች በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው…

አሜሪካ ድሮን እና ታንክን ጨምሮ ለዩክሬን የምታደርገውን የ400 ሚሊየን ዩሮ ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ድሮን እና ታንክን ጨምሮ ለዩክሬን የምታደርገውን የ400 ሚሊየን ዩሮ የወታደራዊ ድጋፍ ፓኬጅ ይፋ አድርጋለች። የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት የቆዩና የቀድሞዋ ሶቪየት ህብረት ትጠቀምባቸው የነበሩ ታንኮች፣ ፀረ አውሮፕላን ሚሳኤሎች እና…

የአውሮፓ እና አፍሪካ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ጥምረት የምክክር ጉባኤ በኬፕታውን እተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ጥምረት እና የአፍሪካ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ጥምረት የምክክር ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን እተካሄደ ነው፡፡ ጉባኤው በተለይም በፈጠራና ቴክኖሎጂ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚመክር ተመላክቷል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ በአርሲ ዞን ገደብ አሳሳ ወረዳ የስንዴ ምርት አሰባሰብ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን ገደብ አሳሳ የስንዴ ምርት አሰባሰብ ሂደትን ጎብኝቷል። በምዕራብ አርሲ ዞን ገደብ አሳሳ ወረዳ በ987 ሔክታር ላይ በክላስተር የለማ የስንዴ ምርት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ አብዱላሂ ቢን ዛይድ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅትም በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ እና በሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶጉሉ ጋር በአቡዳቢ ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች አዘጋጅነት በሚካሄደው የሰር ያሲ ባን ፎረም ጎን ለጎን ነው…

ኤፓክ ለ28 የአሜሪካ የሕግ አውጪ ምክር ቤት እጩዎች ይሁንታ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአሜሪካን ኢትዮጵያን ፐብሊክ አፌርስ ኮሚቴ” (ኤፓክ) በአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ለ28 የሕግ አውጪ ምክር ቤት እጩዎች ይሁንታ መስጠቱን አስታወቀ። በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው ምርጫ ዘንድሮ ለ23ኛ ጊዜ የፊታችን ማክሰኞ ጥቅምት 29 ቀን…

ከስምምነቱ ማግስት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦንድ ሽያጭ በዓለም ደረጃ በፍጥነት ጨምሯል – አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል ከተደረገው የሰላም ስምምነት ጋር ተያይዞ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ የኢትዮጵያ ‘ዩሮ ቦንድ’ ገዢ ባለሃብቶች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ መጨመሩን የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ አመለከቱ።…