Fana: At a Speed of Life!

“በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ያወጣው ረቂቅ ሪፖርት ባዶ የፖለቲካ ሪፖርት ነው” – የሱፍ ኢብራሂም

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ያወጣው ረቂቅ ሪፖርት ባዶ የፖለቲካ ሪፖርት መሆኑን አቶ የሱፍ ኢብራሂም ገለፁ። የአብን ስራ አስፈፃሚ አባል እና የአለም አቀፍ ህጎች ባለሙያዉ አቶ የሱፍ ከፋና ቴሌቪዥን ስለ ኢትዮጵያ…

ኢራን የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መተማመኛ እንደምትፈልግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ መተማመኛ እንደምትፈልግ አስታወቀች፡፡ የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ እና የፈረንሳይ አቻቸው ኢማኑኤል ማክሮን በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት…

የማእድን ሚኒስቴር ፖሊ ጂ ሲ ኤ ል ከተሰኘው ኩባንያ ጋር የገባውን ውል አቋረጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማእድን ሚኒስቴር የተፈጥሮ ጋዝና ነዳጅ የማፈላለግ ስራ ላይ ከተሰማራው ፖሊ ጂ ሲ ኤ ል ከተሰኘው ኩባንያ ጋር የገባውን ውል አቋረጠ። የማእድን ሚኒስትሩ ታከለ ኡማ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ከኩባንያው ጋር የነበረው ውል ከትናንት ጀምሮ ተቋርጧል…

የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ህወሓትን ለመደምሰስ በሚደረገው ትግል ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ ሴቶች ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የስንቅ ድጋፍ አስረከቡ፡፡ በስንቅ ዝግጅቱ ላይ የተሳተፉ ሴቶች እንደገለጹት÷ ስንቅ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፍሪካን ወደ ሌላ “ቀዝቃዛ ጦርነት” ውስጥ እንዳይከታት ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴኔጋል ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበር ማኪ ሳል ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፍሪካን ወደ ሌላ “ቀዝቃዛ ጦርነት” ውስጥ እንዳይከታት ጠየቁ፡፡ ማኪ ሳል ይህን ያሉት በኒውዮርክ በተካሄደው 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ነው፡፡…

አሜሪካ ትልቋ የጦርነቶች ምንጭ ከመሆን ልትታቀብ ይገባል – ቻይና

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በዓለም ላይ ቀዳሚዋ የጦርነት ምንጭ ከመሆን መታቀብ እንዳለባት የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን ተናገሩት፡፡ ቃል አቀባዩ ይህን ያሉት አንድ ሪፖርት አሜሪካ ከፈረንጆቹ 1991 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በሌሎች…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ ለከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ከ203 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ለሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ከ203 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አፅደቀ። ካቢኔው በከተማ ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም እየተከናወኑ የሚገኙ…

በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ 200 ትምህርት ቤቶችን ዘንድሮ መልሶ ለመገንባት እንዳቀደ ሚኒስቴሩ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህውሓት ከወደሙ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በዚህ ዓመት 200 ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት እየሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ…