ታዳጊ ሀገራት የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ገፈት ቀማሽ መሆን አልነበረባቸውም – ፓውል አኪውሚ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት ለዓለም አቀፉ የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ መንስዔ ባልሆኑበት ሁኔታ የችግሩ ዋና ገፈት ቀማሽ መሆን እንደማይገባቸው ተገለጸ፡፡
ጉዳዩን በንግድ ላይ በሚወጣው ሳምንታዊ የተመድ ትንበያ ያነሱት በድርጅቱ የአፍሪካ እና የታዳጊ…