Fana: At a Speed of Life!

የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር መንስዔ እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር ከሰውነታችን ቁጥጥር ውጪ የሆነ የህዋሳት መብዛት ሲኖር የሚከሰት በሽታ መሆኑ ይነገራል፡፡ የማሕፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ኤች ፒ ቪ በተባለ እና የሴቶችን መራቢያ አካል ፣ ማህፀን እንዲሁም የማህፀን በርን…

የካፊቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፊቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል አከባበር በተመድ የትምህርት የሳይንስና የባሕል ተቋም (ዩኔስኮ) ተመዝግቦ የዓለም ቅርስ እንዲሆን በልዩ ትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የካፊቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በቦንጋ ከተማ በድምቀት…

የዓየር ንብረት ለውጥ በጤና እና በዕፅዋት ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ በሰው ልጆች ጤና እና ከግማሽ በላይ በሚደርሱ የከተማ ዕፅዋት ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን አንድ ጥናት አመላከተ፡፡ ጥናቱ ከተማ ውስጥ ለተተከሉ የዛፍ ዝርያዎች ክብካቤ እንዲደረግ እና በቀጣይ ድርቅን መቋቋም የሚችሉ ዕፅዋት…

በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎችን አሳፍሮ መነሻውን ከመካነሰላም በማድረግ ወደ ግሸን ደብረከርቤ ሲያመራ የነበረ ሲኖትራክ የጭነት መኪና ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው ለጋምቦ ወረዳ 029 ቀበሌ ልዩ ቦታው እህል ማፍሰሻ ከተባለው…

የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 21 እና መስከረም 22 ቀን ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 21 እና መስከረም 22 ቀን እንደሚከበር የኦሮሞ አባ ገዳዎች አስታወቁ። በዓሉ መስከረም 21 ቀን ሆራ ፊንፊኔ በአዲስ አበባ እንዲሁም መስከረም 22 ቀን ደግሞ በቢሾፍቱ ሆራ ሃርሰዴ እንደሚከበርም ነው…

አደገኛ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በኡጋንዳ መቀስቀሱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ 2019 ወዲህ በተላላፊነቱ አደገኛ ነው የተባለለት የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በኡጋንዳ መቀስቀሱን የሀገሪቷ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ማክሰኞ ዕለት በኡጋንዳ ማዕከላዊ ሙቤንዴ አካባቢ በተቀሰቀሰው የኢቦላ ወረርሽን የ24 ዓመት…

ዩናይትድ ካፒታል ግሩፕ በኢትዮጵያ በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ልማት ላይ ለመሰማራት ፍላጎት አሳየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩናይትድ ካፒታል ግሩፕ በኢትዮጵያ በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ልማት ላይ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ፥ በጆርዳን ልዑል አባስ ቤን አሊ ቤን ናይፍ በተመራው የዩናይትድ ካፒታል ግሩፕ…

የአገራችን ሚዲያዎች ተወዳዳሪነታቸውን የሚያሳድጉ የውጭ ተሞክሮ እንዲያገኙ እንዲሚሰራ በኳታር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራችን ሚዲያዎች ተደራሽና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የውጭውን ሚዲያ ተሞክሮ እንዲያገኙ ለማስቻል እንዲሚሰሩ በኳታር የኢትዮጵያ አምባሳደር ፈይሰል አልይ ገለፁ። አምባሳደሩ ይህንን ያሉት የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች በኳታር ዶሃ የሚገኘውን…

ህንድ በተለዋጭ አባልነቷ ኢትዮጵያን በተመለከተ ያሳየችው አቋም የሚደነቅ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነቷን ኢትዮጵያን በተመለከተ ያሳየችውን ገለልተኛ እና መርህን የተከተለ አቋም ኢትዮጵያ አደነቀች። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የገበታ ጨውን በፎሊክ አሲድና በአዮዲን የሚያበለፅግ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኒውትሪሽን ኢንተርናሽናል ጋር በመሆን የገበታ ጨውን በፎሊክ አሲድ እና አዮዲን የማበልፀግ ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል። ፕሮጀክት በፎሊክ አሲድ እና በአዮዲን የበለፀገ የገበታ ጨው…