Fana: At a Speed of Life!

ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ የኢትዮጵያን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ከድር ዓሊ ጨዋታው በተጀመረ 60ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ድቻ እና ወልቂጤ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ድሬዳዋ ላይ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 10 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ እና መቻል ባደረጉት ጨዋታ ወላይታ ድቻ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግብ ቃልኪዳን…

ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ 4 ባሊስቲክ ሚሳኤሎች ወደ ደቡብ ኮሪያ አስወነጨፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ አራት የአጭር ርቀት ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን በዛሬው ዕለት ወደ ምዕራብ የደቡብ ኮሪያ ክፍል መተኮሷ ተሰምቷል፡፡ ፒዮንግያንግ አሜሪካ ከደቡብ ኮሪያ ጋር በጥምረት ስታካሂድ የቆየችውን በቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች የታገዘ የዓየር…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2 ወራት የግንባር ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ጠቅላይ መምሪያ ቢሯቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ መንግሥት ከህወሓት ጋር ያደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የሁለት ወራት የግንባር ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ጠቅላይ መምሪያ ቢሯቸው ተመልሰዋል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ…

የሠላም ስምምነቱ ሀገርና ህዝብን የጋራ ድል ባለቤት ያደረገ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት እንሰራለን -የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስትና በህወሐት መካከል የተደረሰው የሠላም ስምምነት ሀገርና ህዝብን የጋራ ድል ባለቤት ያደረገ በመሆኑ ለሰላም ስምምነቱ ዘላቂነትና ተፈጻሚነት በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ። በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት…

ስምምነቱ ዘላቂ ሠላም በማስፈን ሙሉ ትኩረታችንን በልማትላይ ለማዋል ፋይዳው የጎላ ነው – የሶማሌ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱ በኢትዮጵያ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሠላም ለማስፈን ብሎም አንድነታችንን በማጠናከር ሙሉ ትኩረታችንን በልማትና ዴሞክራሲ ግንባታ ላይ ለማዋል ፋይዳው የጎላ ነው ሲል የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገለጸ፡፡ የሶማሌ ክልል ጉዳዩን…

በአማራ ክልል የተጀመረው በርበሬን በኩታ ገጠም የማልማት ሥራ አበረታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተጀመረው በርበሬን በኩታ ገጠም ማሳ የማልማትሥራ የሚደነቅ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላ የተመራ ቡድን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጣቁሳ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የበርበሬ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ሪታ ፎይ ከሚመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም ፋውንዴሽኑ 30 ሚሊየን ለሚሆኑ የአፍሪካ ወጣቶች ፣ ምቹና አስተማማኝ…

የጣና በለስ-ጃዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቆ ዛሬ ኃይል መሥጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስርቆት ወንጀል ሳቢያ ለአንድ ሳምንት ኃይል መሥጠት ያቋረጠው የጣና በለስ- ጃዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡ የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ…

ኢትዮጵያና ዚምባብዌ በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ዚምባብዌ በትራንስፖርት እና በመሠረተ ልማት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማሳደግ ተስማምተዋል፡፡ በዚምባብዌ የኢትዮጵያ አምባሳደር ራሺድ ሞሐመድ ከዚምባቡዌው የትራንስፖርት እና የመሠረተ ልማት ሚኒስትር ፀሐፊ ቴዎዲየስ ቺንያንጋ…