Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል ለሚያካሄደው ሕዝበ ውሳኔ 541 ሚሊየን ብር በጀት ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል ለሚያካሄደው ሕዝበ ውሳኔ የ541 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የበጀት ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ውስጥ ለሚያካሂደው ሕዝበ ውሣኔ…

በደም ግፊት የሚመጣ የልብ ድካም እና መፍትሄው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ሰው የደም ግፊት ኖሮበት ያ የደም ግፊት የልብ ድካም ሲያመጣ በደም ግፊት ምክንያት የመጣ የልብ ድካም ተብሎ እንደሚጠራ የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ኤሊያስ ጉልማ ይናገራሉ፡፡ ምልክቶቹም እንደ ሌሎቹ የልብ ድካም ህመሞች ከዚህ…

የአማራ ክልል ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠረጠርኩት ያለውን ዘመነ ካሴን በቁጥጥር ስር አዋለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠረጠርኩት ያለውን ዘመነ ካሴን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ ግለሰቡ በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 3 በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ተደብቆ በህብረተሰቡ ጥቆማ መያዙን የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን የታክቲክ ወንጀል…

በትምህርቱ ዘርፍ የሚታዩ ሙስና እና ብልሹ አሠራርን ያመላከተ ጥናት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በትምህርቱ ዘርፍ የሚታዩ የሙስናና ብልሹ አሠራርን በተመለከተ ጥናት ማካሄዱን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከ600 በላይ ለሚሆኑ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚገኙ የትምህርት ዘርፍ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ሥራ…

የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ከአውሮፓ የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች ከአውሮፓ የፓርላማ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለንተናዊ ለውጥ፣ በወቅታዊ…

ትምህርት ሚኒስቴር ለመከላከያ ሠራዊት ከ210 ሚሊየን ብር በላይ ድጋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ለመከላከያ ሠራዊት ከ210 ሚሊየን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፋ የተደረገው በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ነው፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ…

ሩሲያ ለ300 ሺህ ተጠባባቂ ጦሯ ጥሪ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለ300 ሺህ ተጠባባቂ ጦሯ ጥሪ ልታደርግ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ ሰርጌ ሾይጉ አስታወቁ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ “ከፊል ወታደራዊ ቅስቀሳ” እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዛሬው እለት እንዳስታወቁት…

አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ የመብት ጥያቄ ሲያፍን የነበረው ቁስል አልዳነም – የአባ ገዳዎች ሕብረት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ ሀብት ከመዝረፍ አልፎ የመብት ጥያቄ ሲያፍንና ሲገድል የነበረው ቁስል አልዳነም ሲሉ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ገለጹ። የሕብረቱ አባላት እንደገለጹት÷ አሸባሪው ቡድን የኦሮሞ ሕዝብ በማንነቱ ቀና…

“በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ያወጣው ረቂቅ ሪፖርት ባዶ የፖለቲካ ሪፖርት ነው” – የሱፍ ኢብራሂም

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ያወጣው ረቂቅ ሪፖርት ባዶ የፖለቲካ ሪፖርት መሆኑን አቶ የሱፍ ኢብራሂም ገለፁ። የአብን ስራ አስፈፃሚ አባል እና የአለም አቀፍ ህጎች ባለሙያዉ አቶ የሱፍ ከፋና ቴሌቪዥን ስለ ኢትዮጵያ…