በሶማሌ ክልል በሰብል ለመሸፈን በታቀደው እቅድ መሰረት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት አመት በአጠቃላይ በክልሉ 847 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ለመሸፈን በታቀደው እቅድ አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑ ተገለፀ።
በሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ኢብራሂም ኡስማን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ…