ተመድ ለድንገተኛ እና ተገማች አደጋዎች ምላሽ ለመሥጠት እስካሁን 409 ሚሊየን ዶላር መሰብሰቡን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማዕከላዊ የድንገተኛ አደጋ ምላሽ ፈንድ በ2023 ድንገተኛ እና ተገማች አደጋዎች ሲያጋጥሙ ተጋላጭ ሀገራትን በዕርዳታ ለመድረስ እስካሁን 409 ሚሊየን ዶላር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡
“ድጋፍ ለሁሉም ከሁሉም” በሚል መሪ…