ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 77ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ በአሜሪካ ኒውዮርክ እየተካሄደ ነው፡፡
ጉባዔው ‘’የትምህርት ለውጥ’’ በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
በጉባኤው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ…