Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን እዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት መታሰቢያ ጥቅምት 24 ቀን በመላ ኢትዮጵያ ይካሄዳል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ የፊታችን ጥቅምት 24 ቀን በመላ ሀገሪቱ  እንደሚካሄድ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተሰሩ 38 ቤቶች ለአቅመ ደካሞች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ በ11 ሚሊየን ብር ወጪ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተሰርተው የተጠናቀቁ 38 ቤቶች ለአቅመደካሞች ተላልፈዋል፡፡ የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ አቶ አዳነ ተ/ጊዮርጊስ በዚህ ወቅት ፥ ቤቶቹ ደረጃቸውን ጠብቀው እንዲጠናቀቁ ድጋፍና…

በባህር ዳር ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የሴተኛ አዳሪዎች ፕሮጀክት የብዙዎችን ህይወት እየታደገ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት እየተከናወነ የሚገኘው የሴተኛ አዳሪዎችን ህይወት የሚቀይር ፕሮጀክት የብዙዎችን ህይወት እየታደገ መሆኑን በባህርዳር ከተማ ህይወታቸውን በሴተኛ አዳሪነት ሲመሩ የነበሩ ሴቶች ገለጹ፡፡ ከፕሮጀክቱ ጋር በተያያዘ ፋና…

የደም ማነስ መንስኤ እና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ማነስ በቂ ቀይ የደም ሴል ሳይኖር ሲቀር የሚከሰት የጤና እክል ነው። የደም ማነስ የሚባለውም የሂሞግሎቢን መጠን ለወንዶች ከ13 ነጥብ 5 ግራም/ደሊ በታች እንዲሁም ለሴቶች ደግሞ ከ12 ግራም/ደሊ በታች ሆኖ ሲገኝ ነው:: የደም ማነስ…

በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ 959 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ 959 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ 1 ቢሊየን 120 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት…

በዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልዑክ በሰሜን ሸዋ ዞን በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልዑክ በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኘ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በወረዳው ገርባ ቀበሌ በ1 ሺህ…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በገላን እና ዱከም ከተሞች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በገላን እና ዱከም ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡ የልዑካን ቡድኑ በከተሞቹ እየተከናወኑ የሚገኙትን÷ የዱቄት ፋብሪካ፣ የአርሶ አደሮች የኅብረት ሥራ ዩኒየን እና ሜልባ…

አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ ሊካሔድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመው ጭፍጨፋ ሁለተኛ ዓመት የሚዘከርበትና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ የፊታችን ሐሙስ እንደሚካሄድ ተገለጸ። ሰልፉ መነሻውን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት…

ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር የ4ኛ ሣምንት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር የ4ኛ ሣምንት መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡ የ4ኛ ሣምንት የሳይበር ደህንነት ወር መርሐ ግብሩ የማህበረሰብ አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ነው ተብሏል፡፡ በዚህም የዜጎችንና…

በብራዚል ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሉላ ዳ ሲልቫ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  በብራዚል በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከዚህ ቀደም ሀገሪቱን የመሩት ሉላ ዳ ሲልቫ በስልጣን ላይ የነበሩትን ዣዬ ቦልሶናሮን አሸነፉ። በመጨረሻው የድምፅ አሰጣጥ ሉላ ዳ ሲልቫ 50 ነጥብ 9 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸንፈዋል። በፈረንጆቹ…