ከ21 የኮሜሳ አባል ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ21 የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማበረታት ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡
የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር…