Fana: At a Speed of Life!

ከ21 የኮሜሳ አባል ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ21 የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል ሀገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማበረታት ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡ የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር…

ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ድጋፍ እናደርጋለን-አምባሳደር ፈኻድ አልሁማይዳኒ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለመኖሪያ በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ እናደርጋለን ሲሉ በኢትዮጵያ የሳዑዲ አምባሳደር ፈኻድ አልሁማይዳኒ ተናገሩ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ…

በአማራ ክልል በሲሚንቶ ምርት ግብይት ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በሲሚንቶ ምርት አቅርቦትና ስርጭት ዙሪያ ከሲሚንቶ አምራች ፋብሪካ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ የሲሚንቶ ምርት ግብይት ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጋራ እየፈቱ ፍትሃዊ የሲሚንቶ…

የመዲናዋ አስተዳደር በመሬት ወረራና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መሥራ አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት ወረራና በፀጥታ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡ ከአዲስ አበባ የተመረጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመዲናዋ…

በአሸባሪው ህወሓት ለተጎዱ ዜጎችና ተቋማት 5 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎችና የጤና ተቋማት 5 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮ-ካናዳውያን ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ አስታውቋል፡፡ ድጋፉ በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው…

አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህብረት ከአፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሪታ ላራንጂንሃ ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ስላለው ግጭት እና መንግስት እያደረገ ያለውን የሰላም ግንባታ…

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት፣ የሸካ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለሰራዊቱ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት፣ የሸካ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የአይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት በዛሬው ዕለት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቻይና ኤምባሲ የነጻ ትምህርት እድል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂው ዘርፍ የተማሪዎችንና የመምህራንን አቅም የሚያሳድግ የነጻ የትምህርት እድል ስምምነት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በቻይና ኤምባሲ መካከል ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የኢትዮጵያን እና የቻይናን የቆየ ወዳጅነት እንደሚያጠናክር…

የቻን ውድድር የምድብ ድልድል መስከረም 21 ቀን ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምትሳተፍበት የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን (ቻን) ውድድር መስከረም 21 ቀን 2015 ዓ.ም ይፋ ይሆናል፡፡ በ2023 በአልጄሪ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የቻን ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳታፊዎችን ቁጥር ያደገ ሲሆን በ18 ብሔራዊ ቡድኖች…

ህብረተሰቡ ከሕጋዊ አሠራር ውጪ ቀረጥና ታክስ ነጻ አስፈቅደናል ከሚሉ አካላት እንዲጠነቀቅ ገንዘብ ሚኒስቴር አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ከሕጋዊ አሠራር ውጪ ማህበር እናደራጃለን፣ ቀረጥና ታክስ ነጻ አስፈቅደናል ወይም እናስፈቅዳለን ከሚሉ አካላት እንዲጠነቀቅ ገንዘብ ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡ ሚኒስቴሩ በሰጠው ማብራሪያ በመዲናዋ በማገልገል ላይ የሚገኙ የላዳ ታክሲዎች በአዲስ…