Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ የመጅሊስ አመራር ልዑክ በድሬዳዋ አስተዳደር ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የተመራ አዲሱ የመጅሊስ አመራር ልዑክ ዛሬ በድሬዳዋ አስተዳደር ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ትውውቅ አድርጓል። የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር በስነ…

የወልዲያ – አላማጣ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ሙሉ በሙሉ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ጉዳት ደርሶበት በጥገና ላይ የነበረው የወልዲያ -አላማጣ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል…

አየር መንገዱ ወደ ዚምባቡዌ ቡላዋዮ ከተማ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዙምባቡዌ ሁለተኛ ግዙፍ ወደሆነችው ቡላዋዮ ከተማ በረራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ከሐረሬ እና ቪክቶሪያ ፎልስ በተጨማሪ ወደ ቡላዋዮ በረራ መጀመሩ የሀገራቱን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንደሚያስችል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወዳጅነት ፓርክ ምዕራፍ ሁለት የሠርግ ሥነ ስርዓታቸውን ለፈጸሙ ጥንዶች የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወዳጅነት ፓርክ ምዕራፍ ሁለት በዛሬው ዕለት የሠርግ ሥነ ስርዓታቸውን ለፈጸሙ ጥንዶች የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት…

የኢፌዲሪ መንግሥት በሞቃዲሾ በተፈጸሙ ጥቃቶች በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መንግሥት በሞቃዲሾ በተፈጸሙ ዘግናኝ ጥቃቶች በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጿል፡፡ የኢፌዲሪ መንግሥት÷ ለሟች ቤተሰቦች እና ለተጎጂዎች መጽናናትን ተመኝቷል፡፡ ይህ አስፀያፊ ድርጊት አሸባሪ ቡድኑ ተስፋ እየቆረጠ…

መንግስት መጪው ትውልድን በመስራት ሀገርን ለማሻገር ስራ ትኩረት ሰጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ትውልድን በመስራት ሀገር ለማሻገር ስራ ትኩረት ሰጥቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሸገርን ማስዋብ ምዕራፍ ሁለት አካል የሆነውን የወዳጅነት አደባባይ ምዕራፍ ሁለት መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ…

ሕዝቡ ከአሸባሪው ህወሓት የቆርጦ ቀጥል ሴራ እንዲጠነቀቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ ከአሸባሪው ህወሓት የቆርጦ ቀጥል ሴራ እንዲጠነቀቅና በዓላማና በአቋም ከሠራዊቱ ጋር የጀመረውን ቅንጅት እንዲያጠናክር የመከላከያ ሠራዊት ጥሪ አቀረበ። አሸባሪው ህወሓት የሀገር መከላከያ ሠራዊትን በትር መቋቋም ሲያቅተው የመከላከያ…

በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያ ጸንታ የቆመችው ሕይወታቸውን ሳይሰስቱ የሚሰጡ ጀግኖች ስላሏት ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ጸንታ የቆመችው ሕይወታቸውን ሳይሰስቱ የሚሰጡ ጀግኖች ልጆች ስላሏት ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን በፖሊሳዊ አገልግሎት የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት የዕውቅናና…